የፍትሕ ተቋማት ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ተደራሽ ለመሆን ከከባቢያዊ፣ ከተቋማዊ፣ የመረጃና ተግባቦት እንዲሁም ከአመለካከት መሰናክሎች ነጻ መሆን አለባቸው
በኮሚሽኑ የቀረቡ ምክረ ሐሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ እና የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን መብቶችን ለማስጠበቅ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ ነው
የሚወጡ ሕጎች፣ ፖሊሲዎች፣ አተገባበሮች እና አጠቃላይ ውሳኔዎች የሴቶችና የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች ያከበሩ መሆን አለባቸው
እ.ኤ.አ. ከ2019 ጀምሮ በየዓመቱ ጥር 4 የሚታሰበውን የዓለም ብሬል ቀን በማስመልከት ብሬል ለዐይነ ስውራን እና ለከፊል ዐይነ ስውራን አስፈላጊ የመገናኛ ዘዴ በመሆኑ መንግሥታት ለብሬል ትምህርት እና ቁሳቁሶች መስፋፋት ምቹ ሁኔታ እንዲፈጥሩ የቀረበ ጥሪ
Interview with EHRC Commissioner for Women, Children, Older Persons and Disability Rights Rigbe G/Hawaria
የአካል ጉዳተኞች ቀንን ስናስብ ሊተገበሩ የሚችሉ ግቦችን በማስቀመጥ፣ የግቦቹን ውጤት ይፋ በማድረግ እንዲሁም የአካል ጉዳተኞችን መብቶች ለማስጠበቅ፣ ለማስፋፋት እና ለማስከበር የሚወሰዱ እርምጃዎችን ዘላቂነት በማረጋገጥ ሊሆን ይገባል
በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች የትምህርት እድል፣ የጤና እንክብካቤ፣ የሥራ ዕድል፣ ማኅበራዊ ጥበቃ አለማግኘትን እንዲሁም በማኅበረሰቡ ዘንድ ከተንሰራፋው የተዘባ አመለካከት በሚመነጩ እንቅፋቶች ምክንያት የሚደርስ መድልዎን ጨምሮ በርካታ ተግዳሮቶች ይገጥሟቸዋል
Persons with disabilities (PwDs) in Ethiopia, face numerous challenges including lack of access to education, health care, employment, social protection, and discrimination due to attitudinal barriers prevalent in the community
State parties shall prohibit all discrimination on the basis of disability and guarantee persons with disabilities equal and effective legal protection against discrimination on all grounds
አባል ሀገራት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ችለው እንዲኖሩና በሁሉም የሕይወት ዘርፎች ሙሉ በሙሉ እንዲሳተፉ ለማስቻል ከሌሎች ጋር በእኩልነት የከበባያዊ፣ የመጓጓዣ፣ የመረጃና የተግባቦት ቴክኖሎጂዎችን እና ሥርዓቶችን ጨምሮ ተደራሽ እንዲሆኑላቸው ተገቢ እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል