ከግጭቶች በኋላ በሚከናወኑ የመልሶ ማቋቋም ሥራዎች የአካል ጉዳተኞችን እና የአረጋውያንን ትርጉም ያለው ተሳትፎ  ማረጋገጥ ያስፈልጋል
የፍትሕ አካላትን የበጀት ውስንነት በመቅረፍ የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ለአካል ጉዳተኞች እና ለአረጋውያን ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻ አካላት በቂ ትኩረት ይፈልጋል
የተሐድሶ አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች የሚደረግ እርዳታ ወይም ድጋፍ ሳይሆን ሰብአዊ መብት ነው
As you join us to celebrate the International Day of Sign Languages marked each year on 23 September, help us spread our call for improved accessibility for persons with disabilities.