ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ከሕግ ወይም ከፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎችና የዘፈቀደ እስሮች “እጅግ አሳሳቢ” ኾነዋል ሲል ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል
በአማራ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች “የጦር መሳሪያ ደብቃችኋል አምጡ” በሚል በመንግሥት የጸጥታ አካላት ከፍርድ ውጭ ግድያዎች መፈጸማቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ
Ethiopia's human rights body has accused federal government forces of carrying out extra-judicial killings in the restive region of Amhara and mass arbitrary detentions
በኮንሶ ዞን ለተከታታይ አራት የመኸር ዘመን ተቋርጦ የነበረው ዝናብ ባስከተለው ሰብአዊ ቀውስ ምክንያት ቢያንስ 190 ሺሕ ሰዎች አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶችን ሁኔታ አስመልክቶ ትናንት ባወጣው ዓመታዊ ሪፖርት አስታውቋል
The report details abuses including “extrajudicial killings by government security forces”, which it said were “extremely concerning”
በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን፣ ከሕግ/ፍርድ ውጭ የሆኑ ግድያዎችን እና የዘፈቀደ እስሮችን በአፋጣኝ ማስቆም ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶችን ሁኔታ የተመለከተ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ አደረገ
ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ዘርፍ በ2016 ዓ.ም. የተሻለ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ዘርፍ ሲሆን፤ የፖሊሲና የሕግ ማሻሻያን ጨምሮ ጠንካራ የክትትልና የድጋፍ ሥርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል
የቁም ነገር መጥሄት ባልደረቦች ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የሄደባቸውን መንገዶች እንዲሁም ያወጣቸውን ተከታታይነት ያላቸውን ሪፖርቶች መርምረው ዶ/ር ዳንኤልንና የሚመሩትን ኮሚሽን በዓመቱ ሃላፊነቱን በአግባቡ የተወጣ የመንግስት መስሪያ ቤት ብለዋቸዋል
የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እንደተናገሩት፣ በግጭቶች እና ጥቃቶች ሳቢያ በዜጎች በሕይወት የመኖር እና የመንቀሳቀስ መብት ላይ እየደረሰ ያለው ጥሰት አሳሳቢ ነው