ኮሚሽኑ አያይዞም የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ የሰብአዊ መብቶችን መርሆች ባከበረ መልኩ መተግበሩን የሚመለከታቸው አካላት በቅርብ ሊከታተሉ እና ሊያረጋግጡ እንደሚገባ ያስተላለፈውን ጥሪ በድጋሚ አስታውሷል።
The Commission also reiterates that the relevant authorities should closely monitor that the state of emergency proclamation is implemented in a manner that strictly adheres to human rights principles.
በታኅሣሥ 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ሁሉም ተባባሪ ድርጅቶች በጋራ ጊዮን ሆቴል በሚገኘው ጋርደን ግሩቭ ዎክ መናፈሻ የጋራ ዝግጅት ላይ የዚህን ዓመት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን መሪ-ቃል ዋና መልዕክት በማስተዋወቅ የዝግጅቶቹን መዝጊያ መርኃ ግብር አዘጋጅተዋል
ኢሰመኮ ባለፉት ሁለት ዓመታት የማቋቋምያ አዋጁን አሻሽሎ ተዓማኒ እና ውጤታማ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ለመሆን ላደረገው ከፍተኛ ጥረት እውቅና ሰጠ
Human Rights Day is observed by the international community every year on 10 December. It commemorates the day in 1948 the United Nations General Assembly adopted the Universal Declaration of Human Rights.
በኢትዮጵያ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር የተደረገ ውይይት
የህወሓት ታጣቂዎች በተለያዩ የአማራና የአፋር ክልሎች አካባቢዎች ውስጥ “ከባድ ሊባሉ የሚችሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ስለመፈፀማቸው አቤቱታዎች እንደደረሱት” የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።
የተባበሩት መንግሥታት ባጸደቀው "የፓሪስ መርኆዎች" በተሰኘው መለኪያ መሰረት የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተአማኒነቱ ወደ ከፍተኛው ደረጃው 'ኤ' እንዲገባ ዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ጥምረት መወሰኑ ይፋ ተደረገ።
ከጠንካራ የግምገማ ሂደት በኋላ የሚሰጠውን የዓለም አቀፉ የብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ጥምረት (Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI)) የደረጃ “A” (አንደኛ ደረጃ) እውቅና ማግኘቱ ኮሚሽኑ የፓሪስ መርሆችን ሙሉ በሙሉ ማሟላቱን የሚያሳይ ነው።
Awarded by The Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI) after a rigorous review process, an “A” status accreditation means full compliance with the “Paris Principles”