የተ.መ.ድ. ጠቅላላ ጉባኤ የሁሉም ሰዎች የትምህርት መብትን እንዲሁም በሰብአዊነት ቀውስ ሁኔታ ውስጥ ደኅንነቱ የተጠበቀና አስቻይ የትምህርት ከባቢን እና በሁሉም ደረጃዎች የትምህርት ጥራትን የማስፈን አስፈላጊነትን  በድጋሚ ያረጋግጣል
The UN General Assembly reaffirms the right to education for all and the importance of ensuring safe enabling learning environments in humanitarian emergencies, as well as quality education at all levels
በተለይም ሴት ሕፃናት የመማር መብታቸውን ከማጣታቸው አልፎ ለ ያለ ዕድሜ ጋብቻ እና ለሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲሁም ጥቃቶች ተጋላጭ መሆናቸው፣ ወደ ከተማ እየፈለሱና ለጉልበት ብዝበዛ እየተዳረጉ መሆኑን ኮሚሽኑ አመልክቷል
በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ባሉ ግጭቶች እና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራቸውን ከማከናወን ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ
በተለይም ግጭት ባለባቸው በኦሮሚያ፣ አማራ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በታጣቂዎች በሚፈጸም ጥቃት እና መንግሥት ያንን ለመከላከል አልያም ለፍትሕ ለማቅረብ በሚደርገው እንቅስቃሴ ውስጥ ንፁሐን እየሞቱ እና እየተጎዱ መሆኑን መንግሥታዊው የሰብአዊ መብቶች ተቆርቋሪው ኢሰመኮ ተናግሯል
ውድድሩ በሽግግር ፍትሕ ሂደት ታሳቢ ሊደረጉ በሚገቡ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ሲሆን 81 ትምህርት ቤቶች ተሳታፊ ሆነዋል
የወጣቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት መሪዎች በሰብአዊ መብቶች እና በሽግግር ፍትሕ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ማዳበር በሽግግር ፍትሕ ሂደት አወንታዊ ሚና እንዲጫወቱ ያግዛል
የዚህ ዓመት ውድድር ምናባዊ ጉዳይ “በሽግግር ፍትሕ ሂደት በሚነሱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች” ላይ ያተኩራል
States Parties shall take all appropriate measures with a view to achieving the full realization of every child’s right to education and shall in particular take measures to encourage regular attendance at schools and the reduction of drop-out rate
አባል ሀገራት የሕፃናትን የመማር መብት ሙሉ በሙሉ እውን ለማድረግ ሁሉንም ተገቢ እርምጃዎች ይወስዳሉ። በተለይም በትምህርት ቤት ተገኝቶ ትምህርትን በቋሚነት መከታተልን ለማበረታታት እንዲሁም የተማሪዎችን ትምህርት የማቋረጥ ምጣኔ ለመቀነስ እርምጃዎችን መውሰድ አለባቸው