The government-appointed Ethiopian Human Rights Commission on Sunday called on the federal government to find a “lasting solution” to the killing of civilians and protect them from such attacks
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም ሆነ የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ጥቃቱን አስመለክተው ባወጡት መግለጫ ላይ ጥቃቱ ኢላማ ያደረጋቸው ሰላማዊ ሰዎችን በተመለከተ በዝርዝር ምንም ያሉት ነገር የለም
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትና ኃላፊዎች ላይ የቅርብ ክትትል በማድረግ ለሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል ሲል...
The government-appointed Ethiopian Human Rights Commission on Sunday called on the federal government find a "lasting solution" to the killing of civilians and protect them from such attacks
Ethiopia's state-appointed human rights commission said in a statement late on Saturday that a video circulating on social media showed government security forces carrying out at least 30 extrajudicial killings in December 2021
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም በጋምቤላ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ የፀጥታ ኃይሎች ከሕግ ውጪ ግድያን ጨምሮ የመብት ጥሰቶችን ስለመፈጸማቸው መረጃዎች እየደረሱት መሆኑን ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለያዩ አካባቢዎች በመፈጸም ላይ ያሉ የጋዜጠኞች፣ የማኅበረሰብ አንቂዎችና የሌሎች ሰዎች እስራትን በተመለከተ በሰጠው መግለጫ፣ የፌዴራልም ሆኑ የክልል የፀጥታ ኃይሎች ተጠርጣሪዎችን ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጪ ከማሰር እንዲታቀቡ አሳሰበ
Afar and Amhara Regions: Report on Violations of Human Rights and International Humanitarian Law in Afar and Amhara Regions of Ethiopia...
በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ግድያ ጉዳይ ላይ የተጀመረው የሽምግልና እና የእርቅ ሂደት፤ “የወንጀል ተጠያቂነትን መተካት ወይም ማስተጓጎል የለበትም” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ።
ስብሰባው የሚካሄድበት ቀን ከእ.ኤ.አ. 2010 ጀምሮ መጋቢት 15 ቀን የሚታሰበው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ እውነቱን የማወቅ መብት እና የተጎጂዎች ሰብአዊ ክብር በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰብበት ዕለት ነው