The report highlights positive and concerning developments in the area from June 2022 to June 2023. It evaluates the existing gaps in legal and policy frameworks, access to justice, higher education, care for older persons, and public awareness about these rights
የኢትዮጵያ መንግሥት፥ ለብዙኀን መገናኛዎች፣ መረጃ የማግኘት ነጻነትን ያረጋግጣል፤ የተባለውንና በፍትሕ ሚኒስቴር በረቂቅ ደረጃ ተይዞ የቆየውን፣ የመረጃ ነጻነት ዐዋጅን እንዲያጸድቅ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ
ሁሉም ሕፃናት በሕይወት የመኖር፣ ወላጆቻችውን ወይም በሕግ የማሳደግ መብት ያላቸውን ሰዎች የማወቅና የእርነሱንም እንክብካቤ የማግኘት መብቶች አሏቸው
Every child has the right to life, to know and be cared for by his or her parents or legal guardians
EHRC’s Participation at the 14th International Conference of NHRIs and side event on Advancing Human Rights in Transitional Justice Processes
International solidarity and strengthening shared responsibility critical towards ensuring improved protection for refugees and asylum seekers
States Parties which recognize the system of adoption shall ensure that the best interest of the child shall be the paramount consideration and establish a machinery to monitor the well-being of the adopted child
የጉዲፈቻ ሥርዓትን የተቀበሉ አባል ሀገራት የሕፃኑ ጥቅም ከሁሉም በላይ ቅድሚያ  የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ማረጋገጥ አለባቸው እንዲሁም የጉዲፈቻ ልጁን ደኅንነት ለመከታተል የሚያስችል አሠራር መዘርጋት አለባቸው
በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ፣ ምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ ተፈናቃዮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች፥ በቂ፣ ተደራሽ እና ወቅቱን የጠበቀ የምግብ ድጋፍ እንዳልተደረገላቸው፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
የፌዴራል አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ የተሟላ እና በቂ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ቢኖርም፣ ባለፉት ወራት በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ላሉ ተፈናቃዮች ትኩረት በመስጠት በሁለት ዙር ድጋፍ ማድረጉን ተናግሯል ተብሏል