ኢሰመኮ በተሸርካሪዎቹ ላይ የተጣለው እግድ እንዲነሳ የጠየቀው ዛሬ ሐሙስ መጋቢት 7፤ 2015 ባወጣው መግለጫ ነው፡፡ ኮሚሽኑ፤ አንድ ሳምንት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ እግድ መግለጫውን እስከወጣበት ጊዜ ድረስ አለመነሳቱ እንዳሳሰበው አስታውቋል
በጠቅላላ ከተማው ላልተወሰነ ጊዜ ገደብ መጣሉ ሕገ-መንግሥታዊ ጥበቃ የተደረገላቸው መብቶች አደጋ ላይ የጣለ እርምጃ ነው
ማንኛውም ሰው በሚያዝበት ጊዜ የተያዘባቸውን ምክንያቶችና የቀረቡበትን ክሶች ምንነት ወዲያውኑ የማወቅ መብት አለው
Anyone who is arrested shall be informed, at the time of arrest, of the reasons for his arrest and shall be promptly informed of any charges against him
EHRC Director of Law and Policy Tarikua Getachew speaks with DW News Africa
ምቹና ተደራሽ ቴክኖሎጂ ለሴቶች ሰብአዊ መብቶች መጠበቅና መስፋፋት ቁልፍ አስተዋጽዖ ያበረክታል
States Parties shall take specific positive action to promote literacy among women
አባል ሀገራት የሴት ልጆች በትምህርት ቤቶችና በሌሎች ማሰልጠኛ ተቋማት ቅበላና ማቆያን ማበረታታ እንዲሁም ትምህርታቸውን ያለጊዜው ላቋረጡ ሴቶች ሌሎች መርኃ-ግብሮችን ማዘጋጀት አለባቸው
የጸጥታ ኃይሎች በዓሉን ለማክበር በወጣው ሕዝብ ላይ ከልክ ያለፈ አላስፈላጊ ድብደባ፣ አስለቃሽ ጭስ፣ ጥይትና ሌሎች ከመጠን ያለፉ እምጃዎችን መውሰዳቸውን" ገልፀው በተወሰደው እርምጃ በዕድሜ የገፉ አዛውንቶችና ሕፃናት ጭምር መጎዳታቸውን ተናግረዋል
የሰው ሕይወት በተቀጠፈበት የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ የፀጥታ ኃይሎች አላስፈላጊ እና ከመጠን ያለፈ እርምጃ መውሰዳቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ