ማንኛውም ሰው ሰብአዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደኅንነትና የነጻነት መብት አለው
Every person has inviolable and inalienable right to life, the security of person and liberty
የፕሬስ ነጻነት ምንድን ነው? የፕሬስ ነጻነት በዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ሀገራዊ የሕግ ማዕቀፎች የተሰጠው ጥበቃ ምን ይመስላል? የፕሬስ ነጻነት ምን ምን መብቶችን ያካትታል?
የተ.መ.ድ. ጠቅላላ ጉባኤ እ.ኤ.አ. 1993 የፕሬስ ነጻነት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲከበር ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ በየዓመቱ እ.ኤ.አ. ግንቦት 3 ቀን ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነጻነት ቀን ይከበራል። በዚህ ዓመት ትኩረቱን ሰው ሠራሽ አስተውሎት (Artificial intelligence) በፕሬስ ነጻነት እና በመገናኛ ብዙኃን ላይ እያሳደረ ያለው ተጽዕኖ ላይ በማድረግ ፖሊሲ አውጪዎችን፣ ጋዜጠኞችን፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች...
ጥራቱ የተጠበቀ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ የሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ነው
የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት፣ አንቀጽ 29  የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/2021፣ አንቀጽ 86(1)  በመገናኛ ብዙኃን አማካይነት የወንጀል ድርጊት በመፈጸም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው...
Media Proclamation 1238/2021, Article 86(1)  Any person charged with committing an offense through the media by the public prosecutor shall be...
የዓለም አቀፍ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳንን አፈጻጸም ለመከታተል የተቋቋመው የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ በሁለተኛው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሪፖርትን በመገምገም በጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ስብሰባው የማጠቃለያ ምልከታዎች አጽድቋል፡፡ እነዚህን የማጠቃለያ ምልከታዎች የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012...
ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት በ13ኛው የዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ጥምረት ጉባኤ የማራኬሽ መግለጫን በጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም. አጽድቀዋል። ይህን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 6(8) በተሰጠው ስልጣን መሠረት...
ማንኛውም ሰው ከሌሎች ጋር በማኅበር የመደራጀት ነጻነት አለው፡፡ ይህም ጥቅሞቹን ለማስጠበቅ የሠራተኛ ማኅበራትን የማቋቋም እና አባል የመሆን መብትን ይጨምራል