


በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 39/46 አባል ሀገራት እንዲፈርሙበት እና እንዲያጸድቁት ክፍት የተደረገ በሥራ ላይ የዋለበት ጊዜ ሰኔ 26 ቀን 1987 እ.ኤ.አ.
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር በተፈጥሯዊ የሰው ልጅ ክብርና እኩልነት መርሆዎች መመስረቱን፤ እንዲሁም ሁሉም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሀገራት ድርጅቱ የተመሰረተበት ዓላማ፤ ማለትም ምንም ዓይነት የዘር፣ የቀለም፣ የጾታ፣ የቋንቋ ወይም የሃይማኖት ልዩነት ሳይደረግ የማንኛውም ሰው ሰብአዊ መብቶችና መሰረታዊ ነጻነቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስከበርና ለማጋገጥ ከድርጅቱ ጋር በመተባበር በግልና በጋራ እርምጃ ለመውሰድ የገቡትን ቃል ኪዳን ግምት ውስጥ...
Adopted and opened for signature, ratification and accession by General Assembly resolution 39/46 of 10 December 1984 entry into force 26 June 1987, in accordance with article 27 (1)

ይህ ቻርተር ከአሕጉራችን የሰብአዊ መብት ሰነዶች ቀዳሚው ነው፡፡ ይህን ቻርተር ፈርመው የተቀበሉ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት አባል ሀገራት በዚህ ቻርተር የተደነገጉትን መብቶች፣ ግዴታዎችና ነጻነቶች አውቀው በመቀበል ለተግባራዊነታቸው ሕግ ለማውጣትና ሌሎች እርምጃዎችን ለመውሰድ ግዴታ ገብተዋል፡፡
የአፍሪካ ሕፃናት መብቶችና ደኅንነት ቻርተር፡፡ የቻርተሩ ተዋዋይ ሀገራት የሆኑ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት አባል ሀገራት በቻርተሩ ለተደነገጉ መብቶች፣ ነጻነቶችና ግዴታዎች ዕውቅና የመስጠት የቻርተሩ ድንጋጌዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ በቻርተሩና በየሕገ-መንግሥቶቻቸው በተመለከቱ ድንጋጌዎች መሰረት እንደ አስፈላጊነቱ የሕግ ማውጣትን እና ሌሎች እርምጃዎች የመውሰድ ግዴታ አለባቸው፡፡
