የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በተስተዋሉበት ወቅት በፍጥነት እንዲስተካከሉና መሻሻል እንዲመጣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ፤ የመንግሥት አካላትን በተደጋጋሚ መወትወታቸውን ያስረዳሉ
ይህ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ድረስ በተለያዩ የሥራ ክፍሎቹ እና ጽ/ቤቶቹ አማካኝነት ባደረገው ክትትልና ምርመራ፣ ባከናወናቸው መለስተኛ ጥናቶች፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች፣ በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደውን ጦርነት ተከትሎ ባካሄዳቸው ምርመራዎች፣ በውትወታ እና በሌሎች ተግባራቶቹ አማካኝነት ከተገኙ መረጃዎች የተዘጋጀ ነው። ሙሉ ሪፖርቱ...
ሪፖርቱ የሚሸፍነው ጊዜ በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር መሰረት ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ያሉትን 12 ወራት ሲሆን፣ በዓመቱ ውስጥ የነበረውን አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን፣ የተገኙ ቁልፍ እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ ተግዳሮቶችን እና ምክረ-ሃሳቦችን ያካትታል። የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች እዚህ ተያይዟል  
The Ethiopian Human Rights Commission has published a detailed report on human rights violations over the past year. According to the findings, the country has suffered its worst record of rights violations as conflicts result in a surge of civilian killings
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ በ2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ የሰብዓዊ መብት ስራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል
The report covers the period between June 2021 and June 2022 (Ethiopian fiscal year) and consists of an overall assessment of the human rights situation in the country; key positive developments, main concerns, challenges and recommendations
ብሔራዊ ምርመራ ውስብስብና ተደጋጋሚ የሆኑ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ወይም በበርካታ አካባቢዎች የሚታዩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በጥልቀት ለመመርመር እና ስልታዊና ዘርፈ ብዙ መፍትሔዎችን ለማፈላለግ የሚጠቅም ዘዴ ነው
በግጭቶች የተጎዱ ሰዎችና አካባቢዎችንም መልሶ ለመጠገን እና ለማቋቋም በቂ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ያስፈልጋል
በደቡብ ክልል “የበዙ” ያላቸው የመብቶች ጥሰቶች መፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። ጥሰቶቹ የሚፈፀሙት ከወሰን እና ከማንነት ጥያቄዎች ጋር በተያያዙ ምክንያቶችና ከህግ ክፍተትና አሠራር ግድፈት የተነሳ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿል
የፌዴራል እና የክልል የፀጥታ አካላት በአፋጣኝ የተያዙ ሰዎች የሚገኙበትን ቦታ እንዲገልጹና ተዓማኒ ክስ የማይቀርብ ከሆነ በአፋጣኝ እንዲለቀቁ እንዲያደርጉ ኢሰመኮ በአጽንዖት ያሳስባል