ለመላው የኢሰመኮ ባልደረቦች፣ ኮሚሽኑን በተለያየ መንገድ የሚያግዙ አጋር ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት፣ እንኳን ለ2015 ዓ.ም. አደረሳችሁ!
‹‹የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ግጭትን በሚቀንስ መንገድ ቢሆን ዓመቱ በጣም ሰላማዊ ይሆናል›› ራኬብ መሰለ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር
ሴት ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Workers have a human right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as a healthy and safe work environment
ሰዎቹ ከሌሎች የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች በተለየ መልኩ ከሕግ አግባብ ውጪ እና የመንቀሳቀስ መብታቸው ተነፍጎ፣ የሰብአዊ ድጋፍ በበቂ ሁኔታ ሳይቀርብላቸው በጃሬ መጠለያ ጣቢያ ለበርካታ ወራት ተይዘው ቆይተዋል
ለዚህም የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጨምሮ በሀገር ቤትም ያሉ የሲቪል ማህበራትና የሃይማኖት አባቶችና ሌሎችም የሰላም ንግግር እንዲጀመር ጥረታቸውን ያበረቱ ዘንድ ጠይቋል
ተፋላሚ ኃይላት የተኩስ አቁም አድርገው ለሰላማዊ መፍትኄ ንግግር እንዲጀምሩ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አስተላልፏል
የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተፈጽሞባቸዋል ለሚባሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ታራሚዎች እና ተጠርጣሪዎች ነፃ የሕግ ድጋፍ፤ የመጠለያ፣ የጤና፣ የማኅበራዊና የሥነልቦናዊ አገልግሎት በመስጠት የሰብአዊ አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ ያስችላል
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ኮሚሽነር አብዲ ስለ ሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች፣ መንስኤዎችና ስለ መንግሥት ኃላፊነትና ተያያዥ ጉዳዮች ከአዲስ ማለዳው መርሻ ጥሩነህ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ወጣቶች ቻርተርን በአዋጅ ቁጥር 817/2006 አጽድቃለች