ማንኛውም ሰው ሰብአዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደኅንነትና የነጻነት መብት አለው
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ባለፈው ዓመት ባደረጉት ጣምራ ምርመራበትግራይ ክልል ውስጥ በነበረው ጦርነት በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ እና የጦር ወንጀል ሊባሉ የሚችሉ የወንጀል ዓይነቶች መፈፀማቸውን የሚያመለክቱ ማስረጃዎች መገኘታቸውን አመልክተው ነበር
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No.1224/2020).  
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ፤ ቁጥር ፪፻፲/፲፱፻፺፪ (በአዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፳፬/፪ሺ፲፪ እንደተሻሻለው) Federal Democratic Republic of EthiopiaEthiopian Human Rights Commission Establishment Proclamation (AsAmended)Proclamation No. 210/2000(As Amended by Proclamation No. 1224/2020)
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
በጋምቤላ ከተማ ሰኔ 07/2014 ዓ.ም በክልሉ የፀጥታ ኃይሎች፣ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እና በጋምቤላ ነጻነት ግንባር የተደረገውን ውጊያ ተከትሎ ቢያንስ 50 ሰላማዊ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሸን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በኦሮምያ ክልል፣ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በሦስት ሳምንታት ውስጥ ብቻ በተፈጸሙ ጥቃቶች ከ100 በላይ ሲቪል ሰዎች ተገለዋል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
EHRC reiterates its readiness to cooperate with the ICHREE within the framework of cooperation proposed, including support to the ICHREE on discussions with the State to grant access to affected areas in Northern Ethiopia
ከሌሎች የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች በተለየ መልኩ ከሕግ አግባብ ውጪ እና የመንቀሳቀስ መብታቸው ተነፍጎ፣ የሰብአዊ ድጋፍ በበቂ ሁኔታ ሳይቀርብላቸው በጃሬ መጠለያ ጣቢያ ለበርካታ ወራት ተይዘው የቆዩ ናቸው ያለው ኮሚሽኑ ተፈናቃዮቹ የሚገኙበትን ሁኔታ ለመመልከት ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም ከመንግሥት አካላት አፋጣኝ ምላሽ አለማግኘቱን ተናግሯል
በአፋር ክልል መንግሥት በሰመራና አጋቲና የተባሉ ሁለት መጠለያዎች ውስጥ ለደኅንነታቸው በሚል ተይዘው ከቆዩ ዘጠኝ ሺህ አሥር ያህል የትግራይ ተወላጆች የሰመራዎቹ ሙሉ በሙሉ ወደ ቀደመ ቀያቸው አብአላ ከተማ መመለሳቸው የሚያስመሰግን ተግባር መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ