The festival takes place in Adama, Addis Ababa, Bahir Dar, Hawassa & Jigjiga
በኢትዮጵያ በህይወት የመኖር መብት በከፋ አደጋ ውስጥ መውደቁንም ተቋሙ ገልጿል
“በኦሮምያ ክልል በሲቪሎች ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ፣ የአካል ጉዳትና መፈናቀል የፌዴራል መንግሥቱን አፋጣኝ እርምጃና ተጨባጭ ዘላቂ መፍትኄ የሚሻ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳስቧል
በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕር ዳር፣ ሃዋሳ ወይም ጅግጅጋ ይጠብቁን
ሁለተኛ የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕርዳር፣ ሃዋሳና ጅግጅጋ ከተሞች ይካሄዳል
አዲስ አበባን ጨምሮ በአምስት ከተሞች የሚካሄደውን ሁለተኛውን የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው
በግጭቱ የተጎዳን ማኅበረሰብ የመፍትሔው አካል ማድረግ ለጥረቱ ስኬት ወሳኝ ሚና አለው
ወቅታዊና ሰሞነኛ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ከሪፖርተር ጋር ሰፊ ቆይታ
EHRC presented its statement to the African Commission on situation of human rights in Ethiopia in the inter-session period (May – October 2022) and its statement on the activity reports of the Special Rapporteur on the Rights of Women in Africa and the Chairperson of the Working Group on the Rights of Older Persons and People with Disabilities in Africa
ማረሚያ ቤቶቹን በሚፈለገው ልክ ለማሻሻል የበጀት እጥረት ያለባቸው መሆኑን፤ በኢሰመኮ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን ተግባራዊ ለማድረግ በቁርጠኝት እንደሚሠሩ በማረጋገጥ በዚህ ረገድ ሁሉም አካላት የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል