በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል
ኮሚሽኑ ዓላማውን ለማስፈጸም ከሚሰራቸው ሰብአዊ መብቶችን የማስተማር እና የማስፋፋት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር በአጋርነት የሚሰራ ሲሆን፣ ከሀገራዊ የኪነጥበብና የሥነ ጥበብ ባለሞያዎችና ማኅበራት ጋር የሚያደርገውን ትብብር በተመሳሳይ መልኩ እኩል ክብደት የሚሰጠው ነው
በአዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች እንዲፈቱ ከጠየቁት መካከል የአሜሪካ መንግሥት እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ይገኙበታል።
ከእስር ከተለቀቁት መካከል ሴቶች፣ አረጋውያን፣ የጤና ችግር ያለባቸው እና ሌሎች ጉዳያቸው ተጣርቶ በቀላል ዋስትና የተለቀቁ ሰዎች ይገኙበታል
Persons released include women, older persons, persons with health problems and others released on citation following an investigation.
ኮሚሽኑ አያይዞም የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ የሰብአዊ መብቶችን መርሆች ባከበረ መልኩ መተግበሩን የሚመለከታቸው አካላት በቅርብ ሊከታተሉ እና ሊያረጋግጡ እንደሚገባ ያስተላለፈውን ጥሪ በድጋሚ አስታውሷል።
The Commission also reiterates that the relevant authorities should closely monitor that the state of emergency proclamation is implemented in a manner that strictly adheres to human rights principles.
ለባለፉት በርካታ ወራት ሰፊ አካታች ሂደት ሲዘጋጅ የቆየው ይህ የስትራቴጂ እቅድ ኮሚሽኑ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ሊሰሩና ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ብሎ የለያቸው ቁልፍ የውጤት መስኮችንና ዋና ዋና ተግባራትን አካቷል።
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) on the “Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia”
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) on the “Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia” delivered on the Occasion of the 69th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights – held between November 15 and December 5, 2021.