በ5 ከተሞች በሚካሄደው 2ኛው ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
በኢሰመኮ የተዘጋጀ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ እና የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ለማዳበር ሰፊ ተደራሽነት ያለውን የፊልም ጥበብን በመጠቀም በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ፊልሞች ለእይታ እና ለውይይት ይቀርባሉ
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶች እና በጥቃቶች እየደረሱ ያሉ ግድያዎች፣ የአካል ጉዳቶች እና መፈናቀሎች እጅግ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንደሆኑ በርካታ አመላካቾች እንዳሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The festival takes place in Adama, Addis Ababa, Bahir Dar, Hawassa & Jigjiga
በኢትዮጵያ በህይወት የመኖር መብት በከፋ አደጋ ውስጥ መውደቁንም ተቋሙ ገልጿል
በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕር ዳር፣ ሃዋሳ ወይም ጅግጅጋ ይጠብቁን
ሁለተኛ የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕርዳር፣ ሃዋሳና ጅግጅጋ ከተሞች ይካሄዳል
ኢሰመኮ ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኮንሶ ዞን፣ በአሌ፣ በደራሼና አማሮ ልዩ ወረዳዎች የሚገኙ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል
የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ ያገኙ ዘንድ በትብብር እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል