የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጦርነት በተካሄደባቸው አካባቢዎች የተቀበሩ ፈንጂዎችን የማጽዳቱ ሥራ በአስቸኳይ መጠናቀቅ እንደሚኖርበት አሳስቧል
በሰው የመነገድ ወንጀል ሰለባ የሆኑ ሰዎች ሰብዓዊ መብታቸው ተከብሮ የተሟላ ድጋፍ እና ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ
ወንጀሉን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የተዘጋጀው ረቂቅ የስትራቴጂ ዕቅድ ጸድቆ ወደ ሥራ ሲገባ የጥበቃና ድጋፍ ሥርዓት እንደሚዘረጋ ይጠበቃል
ከበጀት ጋር ተያይዘው የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ቅንጅታዊ አሠራር እና አማራጭ የቅጣት ውሳኔዎችን በሰፊው ሥራ ላይ ማዋል ጉልህ ሚና አለው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ባወጣው መግለጫ፣ ብሔርተኛ ታጣቂ ቡድኖች፣ በልዩ ልዩ የክልሉ ወረዳዎች በፈጸሙት ጥቃት፣ በርካታ ንጹሐን ሰዎች እንደተገደሉ አስታወቀ፡፡ በጥቃቱ ምክንያት፡- የአካል ጉዳት፣ የነዋሪዎች መፈናቀል እና የንብረት ውድመት መድረሱንም አመለከተ
ኢሰመኮ በጋምቤላ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች ሲከሰቱ መቆየታቸውን እና በዚህ ሳቢያ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየደረሱ መሆኑን ገልጿል
በጋምቤላ ክልል ያለው የጸጥታ ሁኔታ በነዋሪዎች ላይ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት እና የሰብአዊ መብቶች ጥሰት፤ የመንግሥትን ተጨማሪ ትኩረት የሚሻ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
ኢሰመኮ በጋምቤላ በፀጥታ መደፍረስ ሳቢያ በነዋሪዎች ላይ እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ጉዳትና የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመንግሥትን ትኩረት እንደሚሻ አሳሰበ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በጋምቤላ ፀጥታን ለማስከበርና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመግታት ጊዜያዊ አስተባባሪ የሥራ ቡድን እንዲዋቀርም ጥሪ አቅርቧል
በክልሉ የተሰማራውን ከፌዴራል እና ከክልሉ የጸጥታ አካላት የተውጣጣ ኃይል ማጠናከር እና አስፈላጊውን ድጋፍ ከመስጠት ተግባር ጎን ለጎን፣ ከነዋሪዎች፣ ከስደተኞች ተወካዮች፣ ከተቀባይ ማኀበረሰብ ተወካዮች፣ ከፌዴራል እና ጋምቤላ ክልል ጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም በስደተኞች አያያዝ ላይ በሚሠሩ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች የተውጣጣ ጊዜያዊ አስተባባሪ ኃይል ማዋቀር አስፈላጊ ነው
In its annual report this month, the state-appointed Ethiopian Human Rights Commission urged officials to pay closer attention to the tensions and violence in the Oromia region