በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ጊዜያዊ የሰዎች ማቆያ ስፍራ በተላላፊ በሽታ ምክንያት የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል በበኩሉ በክልሉ የሰዎች ማቆያ ስፍራ አለመኖሩን ይገልጻል
Situation of refugees, particularly in Gambella Region, dire and at serious risk of hunger and malnutrition
የኢሰመኮ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል መቀጠሉ አስፈላጊ በመሆኑ የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ለኮሚሽኑ አስፈላጊውን ድጋፍ ሊያደርጉ ይገባል
The instability in Africa's second most populous country has sparked fears of another civil war, 7 months after a brutal two-year conflict in neighbouring Tigray ended
በአማራ ክልል፣ ተፋላሚ ወገኖች የሚያደርጉትን ግጭት ያለአንዳች ቅድመ ኹኔታ በአስቸኳይ እንዲያቆሙ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፤ ለውይይት እና ለሰላማዊ መፍትሔም ኹኔታዎች እንዲመቻቹ ጠየቀ
የኢትዮጵያ ዜጐች ሁሉ በመንግሥት ገንዘብ በሚካሄዱ ማኅበራዊ አገልግሎቶች በእኩልነት የመጠቀም መብት አላቸው
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has expressed "grave concern" over the "deadly hostilities between the Ethiopian National Defence Force (ENDF) and the Fano armed group in the Amhara Regional State"
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአማራ ክልል ግጭት በአስቸኳይ እንዲቆም በጠየቀበት መግለጫው በክልሉ የመንግሥት ባለስልጣናት መገደላቸውን አስታወቀ
ኢሰመኮ ‹‹ተፋላሚ ሀይላት ያለምንም ቅደመ ሁኔታ ግጭቶችን እንዲያቆሙ፣ ለሰላማዊ ንግግር ስፍራ እንዲያመቻቹና ግጭቱ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ›› ጥሪ አቅርቧል
ኮሚሽኑ በግጭቱ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል