ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እና ከታገዱት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶችን በማድረግ ለጉዳዩ መፍትሔ ለማስገኘት ሢሠራ ቆይቷል
በማረሚያ ቤቶች ያሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍና የታራሚዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብና የተቀናጀ ሥራ ይጠይቃል
የታራሚዎችንና የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
በሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ የግምገማ መድረክ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ተቀብሎ መተግበር በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብቶች ዐውድ ላይ አወንታዊ አስተዋጽዖ ያበረክታል
የሰብአዊ መብቶች ሥራ የኢሰመኮ ሠራተኞችን እና የሁሉም ባለድርሻ አካላትን ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራን ይጠይቃል
While wishing the new Chief Commissioner a successful term, Deputy Chief Commissioner reiterated the importance of human rights work
የመልካም ሥራ ዘመን መልእክታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ የሰብአዊ መብቶችን ሥራ አስፈላጊነት አስታውሰዋል
ሲቪሎችን ለሞትና ለአካል ጉዳት ከሚያጋልጡ ዕርምጃዎች በተጨማሪ፣ የዘፈቀደ ጅምላና የተራዘመ እስራት፣ የተፋጠነ የፍትሕ ዕጦት በኢትዮጵያ መበራከታቸውን ሪፖርቱ ይገልጻል
ግድያዎቹ የተፈጸሙት በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም በክልሎቹ በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች እንደሆነ ኢሰመኮ ዓርብ፣ ጥር 16 ቀን 2017 ዓ.ም. ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል
Commission calls for immediate release of detainees held incommunicado