The festival takes place in Adama, Addis Ababa, Bahir Dar, Hawassa & Jigjiga
በኢትዮጵያ በህይወት የመኖር መብት በከፋ አደጋ ውስጥ መውደቁንም ተቋሙ ገልጿል
“በኦሮምያ ክልል በሲቪሎች ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ፣ የአካል ጉዳትና መፈናቀል የፌዴራል መንግሥቱን አፋጣኝ እርምጃና ተጨባጭ ዘላቂ መፍትኄ የሚሻ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳስቧል
በክልሉ በሲቪል ሰዎች ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ፣ አካል ጉዳት እና መፈናቀል መጠነ ሰፊ ምርመራን ጨምሮ እየደረሰ ካለው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጋር የሚመጣጠን የፌዴራል መንግሥቱን አፋጣኝ እርምጃ እና ተጨባጭ ዘላቂ መፍትሔ የሚሻ ነው
በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕር ዳር፣ ሃዋሳ ወይም ጅግጅጋ ይጠብቁን
ሁለተኛ የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕርዳር፣ ሃዋሳና ጅግጅጋ ከተሞች ይካሄዳል
የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን "አካታች የፈጠራ ሥራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት" በሚል መሪ ቃል ይታወሳል
EHRC presented its statement to the African Commission on situation of human rights in Ethiopia in the inter-session period (May – October 2022) and its statement on the activity reports of the Special Rapporteur on the Rights of Women in Africa and the Chairperson of the Working Group on the Rights of Older Persons and People with Disabilities in Africa
EHRC calls on all concerned parties to support all efforts towards the full and effective implementation of the Agreement for Lasting Peace and Cessation of Hostilities, and to support all civilians in affected regions
During the session, EHRC will brief Members of the African Commission on the general human rights situation in Ethiopia