
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No.1224/2020).
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ፤ ቁጥር ፪፻፲/፲፱፻፺፪ (በአዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፳፬/፪ሺ፲፪ እንደተሻሻለው) Federal Democratic Republic of EthiopiaEthiopian Human Rights Commission Establishment Proclamation (AsAmended)Proclamation No. 210/2000(As Amended by Proclamation No. 1224/2020)
Adopted and opened for signature, ratification, and accession by General Assembly resolution 34/180 of 18 December 1979 entry into force 3 September 1981, in accordance with article 27(1)
የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔ ቁጥር 34/180 እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 18 ቀን 1979 ተቀባይነት አግኝቶ ለአባል ሀገራት ፊርማ የቀረበ ሥራ ላይ የዋለበት ጊዜ እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 3 ቀን 1981
ዓለም አቀፍና አሕጉራዊ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን ከመፈረምና ማጽደቅ አንጻር ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ
Ethiopia’s Ratification Status of International, and Regional Human Rights Treaties

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔ ቁጥር 217 A (III) የፀደቀ