EHRC renewed its call for a comprehensive and survivor-centered criminal justice response for survivors of violence against women
All stakeholders must take concrete steps to ensure that children are not only heard, but that their views are also valued and acted upon
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዘር ማጥፋትን መከላከል ልዩ አማካሪ ቢሮ፤ በቀጣናው የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ላይ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል
ሰፋፊ የእርሻ ልማቶች የሠራተኞቻቸውን በተለይም የሴቶች እና የወጣት ሠራተኞችን ሰብአዊ መብቶች ከማስጠበቅ አንጻር ኃላፊነት አለባቸው
የአፋር ክልል ረቂቅ የቤተሰብ ሕግ ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች አንጻር ተቃኝቶ ሊጸድቅ ይገባል
በዚህ ሳምንት የአንድ ለአንድ ዝግጅት በአሳሳቢው የሴቶች ጥቃት ላይ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ እንግዳ አድርጓል
Collaboration between local and international stakeholders crucial in addressing challenges faced by Sudanese refugees and asylum seekers
የአካል ጉዳተኞችንና አረጋውያንን መብቶች ማስጠበቅ፣ ደኅንነታቸውን ማረጋገጥ እና ለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶችም ዘላቂ መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል
ለተፈናቃዮች የሚቀርበው ሰብአዊ ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን እና የጾታዊ ጥቃት ሥጋቶች መበራከታቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ የሪጅን ዳሬክተር የሆኑት ሰላማዊት ግርማይ ኢሰመኮ በሕግ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ስለሚያከናውናቸው ተግባራት፤ እንዲሁም በዋነኝነት የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ ክትትልና ምርመራ በማድረግ ለጥሰቶቹ መፍትሔ ለማፈላለግ የሚያከናውናቸውን ተግባራትና ስለሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አስረድተዋል