The primary purpose of reporting on ICESCR is introspection, taking stock of progress and identifying challenges in the implementation of economic, social and cultural rights
በሀገር አቀፍ ደረጃ የነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ጥራት እና ተደራሽነት ለማሻሻል የተጀመሩ ጥረቶች ውጤት እንዲያስገኙ ኢሰመኮ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረጉን ይቀጥላል
EHRC participated in the Regional Conference on Revitalizing Advocacy for Family Law Reform and Strengthening Regional Collaboration to Counter Backlash Against Women’s Rights in the Greater Horn of Africa, in Kampala
ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር ያለውን ትብብርና ቅንጅት አጠናክሮ ይቀጥላል
በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ሕፃናትን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻዎች ምክረ ሐሳቦችን በቅንጅት ሊተገብሩ ይገባል
የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን የትምህርት መብት ለማረጋገጥ የትምህርት ግብአት አቅርቦት፣ ከባቢያዊ እና የመረጃ ተደራሽነት እንዲሁም የአመለካከት ክፍተቶች ላይ መሥራት ያስፈልጋል
በሴቶች ላይ የሚፈጸም ግርዛት እና ተደጋጋሚ ግርዛትን ለማስቆም ማኀበረሰብን ማንቃት፣ ለተጎጂዎች ድጋፍ ማድረግ እና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
EHRC took part in the 2025 Sustainable Development Goal 16 (SDG 16) Conference held at UN Headquarters in New York
EHRC will closely follow the African Commission’s recommendations in response to Ethiopia’s report and monitor implementation
ስልጠናዎቹ በሽግግር ፍትሕ፣ በሕፃናት፣ በአረጋውያንና በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች ጥበቃና አያያዝ፤ እንዲሁም በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ የተሰጡ ናቸው