ኢሰመኮ ከአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር እና ከአባል ተቋማቱ ጋር በመተባበር 16ኛውን ዓመታዊ እና ጠቅላላ ጉባኤ በስኬት ለማስተናገድ ዝግጁ እና ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጧል
Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa jiila isaa waliin ta’uun Yaa’ii NANHARI Waggaa lama lamaa fi Waliigalaa bara 2027 akka keessummeessu qophii fi kutannoo isaa mirkaneesse
EHRC waxay xaqiijinaysaa diyaargarowgeeda iyo sida ay uga go'an tahay inay si guul leh u martigeliso Shir-weynaha labadii sanaba mar la qabto iyo Golaha Guud ee sannadka 2027, iyadoo la kaashanaysa NANHRI iyo xubnaheeda
ኮሰመኢ ኣብ 2019 እተተኣናግዶ ዋዕላ ዕውት ንምግባር ምስ NANHRIን ኣባላታን ብምትሕብባር ንምስራሕ ድልውነታን ተወፋይነታን ኣረጋጊፃ
EHRC affirms its readiness and commitment to successfully host the 2027 Biennial Conference and General Assembly in collaboration with NANHRI and its Members
በሰብአዊ መብቶች ተኮር አሠራር፣ በሽግግር ፍትሕ፣ በአረጋውያን መብቶች እና በተጠርጣሪዎች መብቶች ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎች ለተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተሰጥተዋል
The briefing contributed to the constructive dialogue between the Committee and the Ethiopian Delegation
ኢሰመኮ ከፌዴራል እና ከክልል መንግሥታት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ያደረጋቸው ተከታታይ ውይይቶች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን በማጠናከር እና ጥሰቶችን በመከላከል ረገድ አበረታች ውጤቶችን አስገኝተዋል
በክልሉ ያለውን የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል በትኩረትና በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል
Discussions focused on the human rights situation in Ethiopia, institutional independence, and strengthening bilateral cooperation