ሁሉ-አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ወቅታዊ ግምገማ ረቂቅ ሪፖርት ዝግጅት ሂደት ግልጽ እና አሳታፊ እንዲሆን ያስፈልጋል
የእናቶች እና የጨቅላ ሕፃናትን የጤና መብቶች ሁኔታን ለማሻሻል መንግሥትን ጨምሮ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅት አስፈላጊ ነው
“There is no alternative to peaceful means, dialogue, discussion, and transitional justice processes to end the cycle of recurring conflict in Ethiopia and to achieve a lasting solution to the widespread human rights violations that have occurred in this context.” - EHRC Chief Commissioner Dr. Daniel Bekele
Peer-to-peer knowledge and experience sharing builds skills and fosters solidarity among victims/survivors’ associations
Improved collaboration among stakeholders is essential for upholding human rights and protection of refugees and asylum seekers
በአረጋውያን ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን እና ምልክቶቻቸውን አስመልክቶ የባለድርሻዎችን ግንዛቤ ማሳደግ ጥቃቶቹ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ከማስከተላቸው በፊት ለመከላከል ያስችላል
ከምርጫው ጋር የተገናኙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጥቆማዎችና አቤቱታዎች ለሰብአዊ መብቶች ክትትል ባለሙያዎች፣ በአቀራቢያ በሚገኙ የኢሰመኮ የከተማ ጽሕፈት ቤቶች በአካል በመገኘት ወይም በነጻ የስልክ መስመር 7307 ላይ በመደወል ማቅረብ ይቻላል
የእናቶች እና የጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ የመንግሥትን ጨምሮ የሁሉንም ባለድርሻዎች ትኩረትና ርብርብ ይሻል
በሰብአዊ መብቶች መርሖችና ድንጋጌዎች የተቃኘ አያያዝ በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት በመልካም ባሕሪ ታንጸው ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ አስፈላጊ ነው
Integrating the views and needs of victims is essential for an inclusive, responsive and effective transitional justice process