የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ጋር የተደረገ ቆይታ
“We are pleading with the IOM and other organizations to allocate funds and resources,” Tarikua Getachew said.
የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹን ከየቀያቸዉ የሚያፈናቀሉ እርምጃዎችንና ችግሮችን ለመከላከል እንዲጥር፣ የተፈናቃዮችን መብት እንዲያስጠብቅና ለየችግሮቹ ዘላቂ መፍትሔ እንዲፈልግ የሐገሪቱ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
The state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said the latest bloodshed started on Aug. 29, when fighters from the outlawed Oromo Liberation Army (OLA) attempted to capture the town of Obora, killing three Amharas in the process
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ባለፈው ዓመት ባደረጉት ጣምራ ምርመራበትግራይ ክልል ውስጥ በነበረው ጦርነት በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ እና የጦር ወንጀል ሊባሉ የሚችሉ የወንጀል ዓይነቶች መፈፀማቸውን የሚያመለክቱ ማስረጃዎች መገኘታቸውን አመልክተው ነበር
ትናንት መስከረም 25/2015 በቡድን ሆነው የመጡ ሰዎች ወደ ኢሰመኮ ጋምቤላ ጽሕፈት ቤት በመግባት የተለያዩ የጥፋት ድርጊቶችን መፈጸማቸውንና በኢሰመኮ ባልደረቦች ላይ ዛቻ እና ማስፈራሪያ ማድረሳቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ድርጊቱ በክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ምልከታ የሚጥል ነው ብለዋል
በኢትዮጵያ የተፈናቃዮችን ጉዳይ የሚከታተል ራሱን የቻለ ተቋም እና ብሔራዊ የህግ ማዕቀፍ አለመኖር በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ላይ ክፍተት መፍጠሩን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ
ኢሰመኮ ይህን የገለጸው በወቅቱ በጋምቤላ ከተማ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን አስመልክቶ ዛሬ ረቡዕ መስከረም 18፤ 2014 ይፋ ባደረገው የምርመራ ሪፖርት ነው። ኮሚሽኑ በዚሁ ሪፖርቱ፤ ሰኔ 7፤ 2014 በጋምቤላ ከተማ የተደረገውን ውጊያ ተከትሎ፤ ኢሰመኮ አንድ ወር ለሚጠጋ ጊዜ ምርመራ ሲያደርግ እንደነበር አስታውቋል
በጋምቤላ ከተማ ሰኔ 07/2014 ዓ.ም በክልሉ የፀጥታ ኃይሎች፣ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እና በጋምቤላ ነጻነት ግንባር የተደረገውን ውጊያ ተከትሎ ቢያንስ 50 ሰላማዊ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሸን (ኢሰመኮ) አስታወቀ