በእውነተኛ የሕይወት ገጠመኞች ላይ የተሰሩ ፊልሞች አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ለእይታ ቀርበው በችግሮች መነሻ እና በመፍትሔውም ላይ ውይይት ተደርጎባቸዋል
ዘንድሮ ከመጀመሪያው ዙር በተለየ መልኩ በተለያዩ አምስት ከተሞች በተለያዩ ቋንቋዎች የተሰሩ ፊልሞችን በመተርጓም፣ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የተሟላ መረጃ የያዘ እና በየጊዜው ወቅታዊ የሚደረግ የአመዘጋገብ ሂደት ተግባራዊ ሊደረግ ይገባል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ምላሽ
ይህ የሽግግር ፍትህ ምክረ ሃሳብ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት ከ700 በላይ ግለሰቦች ጋር በሽግግር ፍትህ ዙሪያ የተደረጉ ምክክሮችን ያካትታል
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጋር በጋራ ባወጡት ምክረ ሐሳብ፣ በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ከኅብረተሰቡ ጋር በቂ ምክክር ሳይደረግበት ወደ ትግበራ እንዳይገባ ጠየቁ
በ5 ከተሞች በሚካሄደው 2ኛው ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
በኢሰመኮ የተዘጋጀ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
ይኸ ጥረት ከትምህርት ሚኒስቴር "በጎ ምላሽ" እንዳገኘ የገለጹት ኮሚሽነሩ ለኢትዮጵያ ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው ሲቪክ ትምህርት "የሰብዓዊ መብቶች መርኆዎችን የሚጣረሱ አስተሳሰቦች" እንደተገኙበት ተናግረዋል
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶች እና በጥቃቶች እየደረሱ ያሉ ግድያዎች፣ የአካል ጉዳቶች እና መፈናቀሎች እጅግ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንደሆኑ በርካታ አመላካቾች እንዳሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ