ኢሰመኮ በተለይም ከእ.ኤ.አ. ከኅዳር 11 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለሚታሰቡ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀናት #ጤናማቃላት ወይም #KeepWordSafe የሚል የማኅበራዊ ድረ ገጽ እንቅስቃሴ “ሃሽታግ” እና ታስበው የሚውሉትን ዓለም አቀፍ ቀናት ማሳወቁ ይታወሳል።
The Commission also wishes to place particular emphasis on the need to include the voices of women and girls during all stages of ongoing and planned peacemaking and cessation of hostilities.
ለባለፉት በርካታ ወራት ሰፊ አካታች ሂደት ሲዘጋጅ የቆየው ይህ የስትራቴጂ እቅድ ኮሚሽኑ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ሊሰሩና ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ብሎ የለያቸው ቁልፍ የውጤት መስኮችንና ዋና ዋና ተግባራትን አካቷል።
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) launched on November 20, 2021 a new social media hashtag called #KeepWordSafe (#ጤናማቃላት in Amharic).
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) on the “Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia”
በአጠቃላይ ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል ለማረጋገጥ እንደቻለው ሰዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መተግበር ባለበት መንገድ በተለይም “የጥብቅ አስፈላጊነት፣ ተመጣጣኝነት እና ከመድልዎ ነፃ መሆን” የሚሉትን የሰብአዊ መብት መርሆዎችን ባከበረ መልኩ አለመተግበሩን ተመልክቷል።
The violations and abuses may amount to war crimes
ኢሰመኮ በማቋቋሚያ አዋጁ በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ወቅት ሰብአዊ መብቶችን የሚከታተል መሆኑንና የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ ለኮሚሽኑ የክትትል ተግባራት ትብብር የማድረግ ግዴታ እንዳለባቸው ለማስታወስ ይወዳል
The report covers the period from 3 November 2020, when the armed conflict began between the Ethiopian National Defence Force (ENDF), the Eritrean Defence Force (EDF), the Amhara Special Forces (ASF), the Amhara militia and Fano on one side, and the Tigrayan Special Forces (TSF), Tigrayan militia and other allied groups on the other, until 28 June 2021 when the Ethiopian Government declared a unilateral ceasefire. 
Report covered period from 3 Nov 2020 to 28 June 2021; joint probe conducted from 16 May to 31 August 2021