Results of community consultations on conflict related human rights violations and transitional justice were top of the agenda
ኢሰመኮ በተሸርካሪዎቹ ላይ የተጣለው እግድ እንዲነሳ የጠየቀው ዛሬ ሐሙስ መጋቢት 7፤ 2015 ባወጣው መግለጫ ነው፡፡ ኮሚሽኑ፤ አንድ ሳምንት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ እግድ መግለጫውን እስከወጣበት ጊዜ ድረስ አለመነሳቱ እንዳሳሰበው አስታውቋል
በጠቅላላ ከተማው ላልተወሰነ ጊዜ ገደብ መጣሉ ሕገ-መንግሥታዊ ጥበቃ የተደረገላቸው መብቶች አደጋ ላይ የጣለ እርምጃ ነው
ማንኛውም ሰው በሚያዝበት ጊዜ የተያዘባቸውን ምክንያቶችና የቀረቡበትን ክሶች ምንነት ወዲያውኑ የማወቅ መብት አለው
Anyone who is arrested shall be informed, at the time of arrest, of the reasons for his arrest and shall be promptly informed of any charges against him
EHRC Director of Law and Policy Tarikua Getachew speaks with DW News Africa
የሲቪል ምህዳር ሁኔታ የመከታተያ ዘዴን ለመተግበር የባለሙያዎችን የክትትል አቅም በስልጠና ማጎልበት የክትትል አሠራሮች ዘመናዊ እና ሳይንሳዊ ሥነ-ዘዴዎችን መሠረት ያደረጉ እንዲሆኑ በማድረግ የምህዳሩን ወቅታዊ ሁኔታዎች ለመከታተል ያስችላል
ምቹና ተደራሽ ቴክኖሎጂ ለሴቶች ሰብአዊ መብቶች መጠበቅና መስፋፋት ቁልፍ አስተዋጽዖ ያበረክታል
States Parties shall take specific positive action to promote literacy among women
አባል ሀገራት የሴት ልጆች በትምህርት ቤቶችና በሌሎች ማሰልጠኛ ተቋማት ቅበላና ማቆያን ማበረታታ እንዲሁም ትምህርታቸውን ያለጊዜው ላቋረጡ ሴቶች ሌሎች መርኃ-ግብሮችን ማዘጋጀት አለባቸው