በአገር አቀፍ ደረጃ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጎጂዎች የካሳ ፈንድ እንዲቋቋምና ተቋማዊ ቅርፅ የሚይዝበት አሠራር እንዲጀመር፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በወንጀል ክስ የተያዘ ወይም የታሰረ ሰው ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ ዳኝነት የማግኘት ወይም የመለቀቅ መብት አለው
Pre-trial detention orders shall be carried out in strict accordance with the law and shall not be motivated by discrimination of any kind
በዚህ ወር ውስጥ ብቻ በጥቂቱ ዘጠኝ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ እንዲሁም የሚዲያ ዐዋጁን በሚጻረር መልኩ መታሰራቸውን የኢትዮጵያ ሰባአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል
የሕግ ተጠያቂነት ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ተጎጂዎች በቂ ካሳና ማካካሻ እንዲያገኙ እና የመብቶች ጥሰቱ እንዳይደገም ማድረግ ተገቢ ነው
የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን ማህበር በትናንትናው እለት ባወጣው መግለጫ መንግስት የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እስር እና እንግልት እንዲያቆም ጠይቋል
የመንግስት የጸጥታ አካላት በፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎችና አባላት፣ በሚዲያ አባላት እንዲሁም በማህበረሰብ አንቂዎች ላይ ካተኮረ “እስር እና ማዋከብ” እንዲቆጠቡም ኮሚሽኑ ጠይቋል
ኢሰመኮ ከመደበኛው የክትትል እና ምርመራ ሥራው ጎን ለጎን ምክረ ሐሳቦችን በመስጠት የተፈጠረው ችግር በውይይት እንዲፈታ ጥረት እያደረገ ይገኛል
ኢሰመኮ የፀጥታ አካላት ያልተመጣጠነ ኃይል ከመጠቀም እንዲቆጠቡ፣ ሁሉም ሰው ሃሳቡን በሕጋዊ እና በሰላማዊ መንገድ እንዲገልጽ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ መንግሥት ለደረሰው ጉዳት አስፈላጊውን ምርመራ በማድረግ ተጠያቂነት እንዲሰፍንም ጠይቋል
የኢትዮጵያ መንግሥት፣ የክልሎች ልዩ ኃይሎችን መልሶ ለማደራጀት የጀመረው ፕሮግራም፣ ሰብአዊ መብቶችን አደጋ ላይ በማይጥል አሠራር እንዲተገበር የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ