የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን "አካታች የፈጠራ ሥራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት" በሚል መሪ ቃል ይታወሳል
በግጭቱ የተጎዳን ማኅበረሰብ የመፍትሔው አካል ማድረግ ለጥረቱ ስኬት ወሳኝ ሚና አለው
NGOs working on human rights in Ethiopia should endeavour to attain observer status with the African Commission and the Committee, as it is the first and basic step towards improved engagement with regional human rights bodies
The 40th ordinary session of ACERWC was the first time EHRC engaged formally with the Committee as one of only two African NHRIs with an affiliate status
Business enterprises that collect, store, use and share data should carry out human rights due diligence across their activities
በማንኛውም ሰው የግል ሕይወት፣ ቤተሰብ፣ መኖሪያ ቤት ወይም ደብዳቤ ላይ ያለ አግባብ ወይም ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ጣልቃ ገብነት አይፈጸምም
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), in partnership with the Danish Institute of Human Rights (DIHR) hosted delegates from 10 human rights institutions from Africa, Central Asia and Latin America between November 27 and 28, 2022
NHRIs must be vigilant about the protection of digital rights and reporting the deliberate denial of access to digital technology as a human right violation, monitoring its impact on the day to day lives of people
በዲራሼ ልዩ ወረዳ የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ከስር ጀምሮ ውይይቶችን በማድረግ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ትልቅ ሚና አለው
በፖሊስ ጣቢያዎች በተደረገው ክትትል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሰጣቸውን ምክረ-ሃሳቦች ተቀብሎ በመፈጸም ረገድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሻሻሎች መስተዋላቸው አበረታች ነው