ዘንድሮ ከመጀመሪያው ዙር በተለየ መልኩ በተለያዩ አምስት ከተሞች በተለያዩ ቋንቋዎች የተሰሩ ፊልሞችን በመተርጓም፣ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የተሟላ መረጃ የያዘ እና በየጊዜው ወቅታዊ የሚደረግ የአመዘጋገብ ሂደት ተግባራዊ ሊደረግ ይገባል
የሠራተኞች መብቶችን አፈጻጸም በበላይነት የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላትም ኢሰመኮ በክትትል ሪፖርቱ ያቀረባቸውን ምክረ-ሃሳቦች ለመተግበር በጋራ መሥራት ይጠበቅባቸዋል
ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተመሳሳይ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ወደፊትም እንዳያጋጥሙ ለችግሩ መንስኤ ለሆነው የሰንደቅ ዓላማ እና መዝሙር ውዝግብ ሕፃናትን ጨምሮ ሕዝቡን ባሳተፈ መልኩ ግልጽ የሆነ የሕግ እና ፖሊሲ መፍትሔ በማበጀት ዘላቂ እልባት መስጠት ይኖርባቸዋል
በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), in partnership with the Danish Institute of Human Rights (DIHR), hosted delegates from 10 human...
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ምላሽ
ይህ የሽግግር ፍትህ ምክረ ሃሳብ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት ከ700 በላይ ግለሰቦች ጋር በሽግግር ፍትህ ዙሪያ የተደረጉ ምክክሮችን ያካትታል
የሕፃናትና የሴቶች መብቶች ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት በመሆኑ ለኮሚሽኑ ግኝቶች እና ምክረ-ሃሳቦች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ተፈጻሚነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል  
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጋር በጋራ ባወጡት ምክረ ሐሳብ፣ በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ከኅብረተሰቡ ጋር በቂ ምክክር ሳይደረግበት ወደ ትግበራ እንዳይገባ ጠየቁ