ለመላው የኢሰመኮ ባልደረቦች፣ ኮሚሽኑን በተለያየ መንገድ የሚያግዙ አጋር ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት፣ እንኳን ለ2015 ዓ.ም. አደረሳችሁ!
‹‹የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ግጭትን በሚቀንስ መንገድ ቢሆን ዓመቱ በጣም ሰላማዊ ይሆናል›› ራኬብ መሰለ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር
ሴት ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Workers have a human right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as a healthy and safe work environment
“As a Member State and host country to the African Union, Ethiopia is bound by these principles and the objective of promoting and protecting human rights”
ሰዎቹ ከሌሎች የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች በተለየ መልኩ ከሕግ አግባብ ውጪ እና የመንቀሳቀስ መብታቸው ተነፍጎ፣ የሰብአዊ ድጋፍ በበቂ ሁኔታ ሳይቀርብላቸው በጃሬ መጠለያ ጣቢያ ለበርካታ ወራት ተይዘው ቆይተዋል
የኢሰመኮ ሪፖርት እንደሚያስረዳው፣ ለሁለት ቀናት የዘለቀው ጥቃት አገምሳ፣ ጆግ ምግር፣ ታም ኢላሙና ጀቦ ዶባንን ጨምሮ ኡሙሩ ወረዳ በሚገኙ ዘጠኝ ቀበሌዎች ላይ የተፈጸመ ነው፡፡ በእነዚህ ቀበሌዎች በተፈጸሙት ጥቃቶች የተገደሉት ‹‹የኦሮሞ ብሔር ተወላጅ›› ነዋሪዎች መሆናቸውን ኮሚሽኑ አስታውቋል
በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ኡሙሩ ወረዳ፣ ታጣቂዎች ለሁለት ቀናት በፈጸሟቸው ጥቃቶች ከ60 በላይ ሰዎች ተገድለው ከ70 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ ዛሬ አመሻሹን ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ ጀምሮ እስከ ሃሙስ ቀጥሎ ነበር ባለው ንጹሃን ዜጎች ላይ ባነጣጠረው የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማው የታጣቂዎች ጥቃት፤ ቢያንስ ከ60 በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ሲገደሉ ከ70 በላይ ከከባድ እስከ ቀላል የመቁሰል አደጋን አስተናግደዋል፡፡ እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ ከ20 ሺህ በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ደግሞ ወደ ወረዳው ከተማ ኦቦራ ተፈናቅለዋል
The state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said the latest bloodshed started on Aug. 29, when fighters from the outlawed Oromo Liberation Army (OLA) attempted to capture the town of Obora, killing three Amharas in the process