የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ባለፈው ዓመት ባደረጉት ጣምራ ምርመራበትግራይ ክልል ውስጥ በነበረው ጦርነት በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ እና የጦር ወንጀል ሊባሉ የሚችሉ የወንጀል ዓይነቶች መፈፀማቸውን የሚያመለክቱ ማስረጃዎች መገኘታቸውን አመልክተው ነበር
ከሰኔ 7 እስከ ሰኔ 9 ቀን 2014 ዓ.ም. የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ተጎጂዎች እና የተጎጂ ቤተሰቦች...
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ተአማኒ እና በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ መረጃዎችን ለዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ የሰብአዊ መብቶች አካላት ለማቅረብ ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ
ትናንት መስከረም 25/2015 በቡድን ሆነው የመጡ ሰዎች ወደ ኢሰመኮ ጋምቤላ ጽሕፈት ቤት በመግባት የተለያዩ የጥፋት ድርጊቶችን መፈጸማቸውንና በኢሰመኮ ባልደረቦች ላይ ዛቻ እና ማስፈራሪያ ማድረሳቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ድርጊቱ በክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ምልከታ የሚጥል ነው ብለዋል
በኢትዮጵያ የተፈናቃዮችን ጉዳይ የሚከታተል ራሱን የቻለ ተቋም እና ብሔራዊ የህግ ማዕቀፍ አለመኖር በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ላይ ክፍተት መፍጠሩን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ
ኢሰመኮ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሴት ሠራተኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ድኅረ ክትትል ግኝቶች ያቀረባቸው ምክረ ሃሳቦች ተፈጻሚነታቸው ሊረጋገጥ ይገባል
The objective of the visit is to create awareness on the judicial function of the Court and to encourage Ethiopia to ratify the Protocol Establishing the African Court
. . . ሀገራችን በምትገኝበት ፈታኝ ጊዜ ውስጥም ጭምር እና በሥራ ላይ ባሉ የትምህርት ተቋማት ውስጥ፣ ትምህርት ቤቶች ልጆቻችን መሰረታዊ የሰብአዊ...
ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ሰብአዊ መብቶች መከበር እና መጠበቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ መሥራት እና የትስስር መስኮችን ማጎልበት አስተዋፅኦው የጎላ ነው