The state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said the latest bloodshed started on Aug. 29, when fighters from the outlawed Oromo Liberation Army (OLA) attempted to capture the town of Obora, killing three Amharas in the process
በሲቪል ሰዎች ላይ ለደረሰው ግድያ፣ ጉዳት እና መፈናቀል ተጠያቂነት ሊረጋገጥ አንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
በሲቪል ሰዎች ላይ ለደረሰው ግድያ፣ ጉዳት እና መፈናቀል ተጠያቂነት ሊረጋገጥ፣ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ስምሪትን የተመለከቱ እርምጃዎች የሰዎች ደኅንነት ላይ ስጋት በማያሳድር መልኩ ሊሆን ይገባል
መንግሥታት ያጸደቋቸው የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግ በአፈጻጸም ላይ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን አስመልክቶ በየጊዜው የአፈጻጸም ዘገባ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
States are required to regularly report on measures taken to implement the rights enshrined in ratified treaties and challenges encountered in implementation
Civil society organisations have a pivotal role in providing credible and evidence-based information on human rights situation to international and regional human rights bodies
NANHRI acknowledges the steps of strengthening internal systems as per our capacity assessment recommendations
በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የማረሚያ ቤቶች አመራሮች ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ሊሠሩ ይገባል
EHRC calls on all parties to the conflict to cease hostilities and resume dialogue for a peaceful resolution of the conflict....
የአካል ጉዳተኞችን ወይም አረጋውያንን የተመለከቱ ንግግሮች ሲባል ምን ማለት ነው? ተገቢ ያልሆኑ የቃላት አጠቃቀሞች ሲባል ምን ማለት ነው? ተገቢ ያልሆኑ ቃላት ለማስወገድ ምን የሕግ ማዕቀፍ አለ?