Appointments in line with recently amended EHRC establishment Proclamation No. 1224/2020, followed public nomination process through independent nomination committee which included the participation of civil society representatives
In addition to restoring basic social services, transparency & clarity on current security & humanitarian situation a crucial immediate step
ክትትሉ በተከናወነባቸው የተወሰኑ የምርጫ ጣቢያዎችና አካባቢዎች የተመለከታቸው ክፍተቶች ተገቢው ትኩረት እንዲያገኙና አስፈላጊውን የሕግና የአተገባበር መፍትሔ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ገለጸ
የሰብአዊ መብቶች ምርጫ ክትትል ቡድኖች በሚሰማሩባቸው ስፍራዎች በምርጫው እለት እና ከምርጫው በኋላ ባሉት ቀናት በምርጫ ጣቢያዎችም በመገኘት ምልከታ ያደርጋሉ
ኢሰመኮ በምርጫው ወቅት የሕግ አስከባሪ አካላት በገለልተኝነት ተግባራቸውን በመወጣት የዜጎች መብቶችን እንዲያከብሩና እንዲያስከብሩ እንዲሁም ጥሰቶች ሲኖሩ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ በአጽንዖት አሳስቧል
EHRC is gravely concerned by IPC recent report on highest level of catastrophic emergency, dismal humanitarian situation in Tigray
ኢሰመኮ ባወጣው መግለጫ፣ በአገር አቀፍ ደረጃ በመነደፍ ወይም በመካሄድ ላይ የሚገኙ ግጭት የተከሰተባቸውን አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ተግባራት በአካባቢዎቹ የሚኖሩና የሚያድጉ ሕጻናትን ያማከሉ እንዲሆኑ ጠየቀ
EHRC calls for nationwide policies and efforts of recovery and rehabilitation of post-conflict areas to be child-centred
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ቁጥር 1.8 ሚልዮን የደረሰ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያ በርካታ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ካላቸው ሀገራት አንዷ ነች
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከግንቦት 16 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በትግራይ ክልል፣ ሽሬ ከተማ ከሚገኙ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚገኙባቸው የመጠለያ...