የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ በ2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ የሰብዓዊ መብት ስራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል
The report covers the period between June 2021 and June 2022 (Ethiopian fiscal year) and consists of an overall assessment of the human rights situation in the country; key positive developments, main concerns, challenges and recommendations
ሪፖርቱ የሚሸፍነው ጊዜ በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር መሰረት ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ያሉትን 12 ወራት ሲሆን፣ በዓመቱ ውስጥ የነበረውን አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን፣ የተገኙ ቁልፍ እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ ተግዳሮቶችን እና ምክረ-ሃሳቦችን ያካትታል
ብሔራዊ ምርመራ ውስብስብና ተደጋጋሚ የሆኑ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ወይም በበርካታ አካባቢዎች የሚታዩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በጥልቀት ለመመርመር እና ስልታዊና ዘርፈ ብዙ መፍትሔዎችን ለማፈላለግ የሚጠቅም ዘዴ ነው
በግጭቶች የተጎዱ ሰዎችና አካባቢዎችንም መልሶ ለመጠገን እና ለማቋቋም በቂ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ያስፈልጋል
በደቡብ ክልል “የበዙ” ያላቸው የመብቶች ጥሰቶች መፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። ጥሰቶቹ የሚፈፀሙት ከወሰን እና ከማንነት ጥያቄዎች ጋር በተያያዙ ምክንያቶችና ከህግ ክፍተትና አሠራር ግድፈት የተነሳ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿል
የፌዴራል እና የክልል የፀጥታ አካላት በአፋጣኝ የተያዙ ሰዎች የሚገኙበትን ቦታ እንዲገልጹና ተዓማኒ ክስ የማይቀርብ ከሆነ በአፋጣኝ እንዲለቀቁ እንዲያደርጉ ኢሰመኮ በአጽንዖት ያሳስባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታን የሚዳስስ የመጀመሪያውን ዓመታዊ ሪፖርት ነገ አርብ ሐምሌ 1፤ 2014 ይፋ ሊያደርግ ነው
ፌዴራልና የክልል የፀጥታ ባለሥልጣናት የተያዙ ሰዎች የሚገኙበትን ቦታ በአፋጣኝ እንዲያሳውቁና ተዓማኒ ክስ የማይቀርብ ከሆነ ደግም በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳስቧል
የፍትሕ አካላት በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎችን መብቶች ከማክበር፣ ከማስከበርና ከማስጠበቅ አኳያ ቀዳሚ ባለግዴታዎች ናቸው