የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ
ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሉ የደረሰው የመሬት መናድ አደጋ የበርካቶችን ሕይወት መንጠቁን፤ በመኖሪያዎቻቸው እና መተዳደሪያዎቻቸው ላይም ጉዳት ማድረሱን ኢሰመኮ አመልክቷል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ መሆናቸዉን አስታዉቋል
ጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ካደረጉት ውይይት የተቀነጨበ
በተፈጥሮ አደጋ ወቅት በተለይም ሴቶች፣ ሕፃናት፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች ይበልጥ ተጋላጭ ናቸው
የሰብአዊ መብቶች ምርመራ እና የወንጀል ምርመራ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፎች ምንድን ናቸው? የሁለቱ የምርመራ ዐይነቶች ዓላማዎችና ግቦች ምንድን ናቸው? በሁለቱ የምርመራ ዘርፎች መካከል ያለው የማስረጃ ምዘና ስልት ልዩነት ምን ይመስላል? ሁለቱ የምርመራ ዘርፎች የሰብአዊ መብቶችን ጥበቃ ለማሻሻል በምን መንገድ ሊደጋገፉ ይችላሉ?
ለእናቶችና ለጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ ተግዳሮት የሆኑ የጸጥታ እና የመሠረተ ልማት ችግሮች የመንግሥትን አፋጣኝ ምላሽ ይሻሉ
በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክልሎች በታጣቂ ኃይሎች እና በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በተወሰዱ ርምጃዎች በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት አሳሳቢ መሆኑ ተገለጠ ። ይህንን እና ሌሎች ብርቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በዓመታዊ ዘገባው ይፋ አድርጓል
This 3rd Annual Ethiopia Human Rights Situation Report of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), covering the fiscal year from June...
በማቆያዎች እና በማረሚያ ቤቶች ውስጥ ያለውን መጨናነቅ እና አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል አማራጭ ቅጣቶችን ጨምሮ ሌሎች የፖሊሲ አማራጮችን መተግበር ይጠይቃል