የሴት ልጅ ግርዛት በሴቶች እና በሴት ሕፃናት ላይ የሚያስከትለው ተደራራቢ የመብቶች ጥሰት እና ጉዳት አሳሳቢ በመሆኑ የመንግሥትን እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይሻል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል
እያንዳንዱ አባል ሀገር በሕግ ሥርዓቱ ውስጥ የማሠቃየት ተግባር ሰለባ የሆነ ሰው መፍትሔ እንደሚያገኝ እንዲሁም በተቻለ መጠን የተሟላ ማገገሚያን ጨምሮ ተፈጻሚነት ያለው ፍትሐዊና በቂ ካሳ የማግኘት መብት እንዳለው ማረጋገጥ አለበት
Each State Party shall ensure in its legal system that the victim of an act of torture obtains redress and has an enforceable right to fair and adequate compensation, including the means for as full rehabilitation as possible
ኢሰመኮ ለፍትሕ ሥርዓቱ መጎልበት እና ለሰብአዊ መብቶች አያያዝ መሻሻል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል
በሰብአዊ መብቶች ላይ በጋራ መምከር፣ ሐሳቦችን መለዋወጥ እና አጋርነትን ማጠናከር ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ጉልህ ሚና አለው
EHRC will continue to support and empower victims to meaningfully engage in the TJ process and facilitate opportunities for experience sharing and collaboration among victims’ groups
የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት የአረጋውያኑን የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን እና መከበርን የማረጋገጥ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል
ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በቤንች ሸኮ ዞን ሲገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቆጭቶ ገ/ማርያም፣ የዞኑ ምክትል አስተዳደሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ፣ የዞኑ መንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ደግፌ ኩድን እና የዞኑ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ወ/ሮ ፍርዳወቅ አለሙአቀባበል አድርገውላቸዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በክልሉ በሕግ ጥበቃ ሥር የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ፣ እንዲሁም ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች መብቶችን በተመለከተ ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል