ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
ማንኛውም ሰው በሕገ መንግሥት ወይም በሌላ ሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች በመጣስ ለሚፈጸሙበት ድርጊቶች ሥልጣን ባላቸው የሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች አማካኝነት ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብት አለው
Everyone has the right to an effective remedy by the competent national tribunals for acts violating the fundamental rights granted him by the constitution or by law
ሀገራችን ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም. የምታዘጋጀው የአፍሪካ ብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጠቅላላ ጉባኤ እና በየሁለት ዓመቱ የሚያካሂደውን 16ኛው ኮንፈረንስ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ባለድርሻዎች ቀና ትብብር እና እገዛ እንዲያደርጉ፣ ኢሰመኮ የሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበሩ ኢሰመኮ ጥሪ ያቀርባል
KMNI Biyyi keenya Itoophiyaan bara 2019 A.L.I‘tti Yaa’ii Waliigalaa Waldaa Gurmaa’insa Dhaabbilee Mirgoota Namoomaa Biyyoolessaa Afrikaa fi Yaa’ii marsaa 16ffaa kan woggaa lama lamaan geggeeffamu milkaa’inaan akka gaggeeffamuuf qooda fudhattoonni akka tumsaniifi gargaaran waamicha dhiyeessaa fi yaadni gorsaa KMNI’tiin dhiyaatan guutummaatti akka hojiirra oolan gaafatee jira
Komishanka Xuquuqda Insaanka ee Itoobiya (EHRC) wuxuu ugu baaqayaa dhammaan saamilayda inay iskaashi iyo taageero dhab ah ka geystaan sidii dalkeenna Itoobiya uu si guul leh ugu martigelin lahaa Shirweynaha Guud iyo Shirka 16-aad ee Shabakadda Hay'adaha Qaranka ee Xuquuqda Aadanaha Afrika (NANHRI) ee sanadka 2019 T.I. (2027), wuxuuna sidoo kale ugu baaqayaa in si buuxda loo fuliyo talooyinka uu Komishanku soo jeediyo
ሃገርና ኢትዮጵያ ኣብ 2019 ዓ.ም. እተዳልዎ ሓፈሻዊ ጉባኤን መበል 16 ኮንፈረንስን መርበብ ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት ኣፍሪካ (NANHRI) ዕውት ብዝኾነ መልክዑንኽካየድ መዳርግቲ ኣካላት ቕንዕና ዝተመልኦ ምትሕብባርን ሓገዝን ንኽገብሩ ኮሰመኢ ዝህቦም ምኽረ ሓሳባት ብዝተማልአ መንገዲ ንኽትግበሩን ኮሰመኢ ፃውዒት የቕርብ
EHRC calls upon stakeholders to extend full cooperation and support to ensure the successful hosting of NANHRI’s 2027 General Assembly and 16th Biennial Conference in Ethiopia, and urges the full implementation of its recommendations
በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት ማቆያ እና ተሐድሶ ማእከላት ባለሙያዎች የሕፃናቱን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል እና ለሕፃናቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና አላቸው
Personnel in rehabilitation and remand homes for children in conflict with the law play a vital role in strengthening children’s human rights protection and holistic development