EHRC urges all parties involved in the conflict to refrain from actions that exacerbate the situation and to resolve differences through consultation and mutual understanding, in accordance with the law
Qaamoleen waldhabdee keessaatti hirmaannaa qaban hundi gochoota rakkoolee hammeessan irraa akka of qusatanii fi garaagarummaa qaban bu’uuruma seeraatiin marii fi wal-hubannoodhaan akka furan KMNI akeekkachiise
ኢሰመኮ ከፌዴራል እና ከክልል መንግሥታት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ያደረጋቸው ተከታታይ ውይይቶች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን በማጠናከር እና ጥሰቶችን በመከላከል ረገድ አበረታች ውጤቶችን አስገኝተዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደሴ፣ ጎንደር እና ኮምቦልቻ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን አስመልክቶ በ2017 ዓ.ም የሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ለማወቅ  ታኅሣሥ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ ወይይት ማድረጉን ተናግሯል
በክልሉ ያለውን የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል በትኩረትና በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል
Discussions focused on the human rights situation in Ethiopia, institutional independence, and strengthening bilateral cooperation
ማንኛውም ሰው የትምህርት መብት አለው
Everyone has the right to education
በአርብቶ አደር አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት እና በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
የዚህ ዓመት ውድድር “የመማር መብት በትጥቅ ግጭት ዐውድ ውስጥ” (The Right to Education in Situation of Armed Conflict) በሚል ምናባዊ ጉዳይ ላይ ያተኩራል