የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከፍትሕ ሚኒስቴር እና ከፍሬድሪክ ኤልበርት ስቲፍታንግ (Friedrich Elbert Stiftung) ጋር በመተባበር የንግድ እና የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ የድርጊት መርኃ ግብር ዝግጅት ማስጀመሪያ የምክክር መድረክ አካሂዷል። የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ፤ ለሰብአዊ መብቶች ትኩረት የሰጠ የንግድና የልማት አሠራርን ማስቀጠል ተገቢ መሆኑን አንስተዋል። ለዚህም የመንግሥት፣ የንግዱ ማኅበረሰብ፣ የሲቪክ ማኅበራት፣ የሃይማኖት መሪዎችና ሌሎችም ቅንጅታዊ ጥረት ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰዋል
ምክር ቤቱ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በሽግግር ፍትሕ ዙሪያ ስልጠና እየሰጠ ነው
የዩናዩትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሃገራትን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ያወጣውን ዓመታዊ ሪፖርት በተመለከተ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከቪኦኤ-አማርኛ ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ
የቅድመ ክስ እሥርን ለመቆጣጠር እና ለማስቀረት እንዲሁም የፍትሐዊ እና ሰብአዊ መብቶች መርኾችን ያካተተ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ለመገንባት፤ የፍትሕ አካላት እና ሌሎች ባለድርሻዎች ግዴታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ
Ensuring access to justice is key to the protection of refugees’ and asylum seekers’ rights
Women have the right to a peaceful existence and the right to participate in the promotion and maintenance of peace
ሴቶች በሰላም የመኖር እንዲሁም ሰላምን በማስፋፋትና በማስጠበቅ ሥራዎች ላይ የመሳተፍ መብት አላቸው
ዋና ኮሚሽነሩ ይህንን ኃላፊነት ከያዙ አምስት ዓመታት ሞልተው የመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው ሊጠናቀቅ ወራት ቀርተዋል፡፡ ሲሳይ ሳህሉ ከዋና ኮሚሽነር ዳንኤል ጋር በተቋሙና በአጠቃላይ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝና ምልከታ ላይ ያደረገው ቃለ ምልልስ
ምግብ የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ እና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ለማድረግ የመንግሥትን እና የባለድርሻዎችን ጥምር ጥረት ይጠይቃል
በሕፃናት ማሳደጊያ ተቋማት ላይ የተከናወነ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ሪፖርት