A child who is mentally or physically disabled shall have the right to special measures of protection in keeping with his physical and moral needs and under conditions which ensure his dignity and promote his self-reliance and active participation in the community
ማንኛውም አእምሮው ወይም አካሉ የተጎዳ ሕፃን ከመንፈሳዊና ከአካላዊ ፍላጐቱ ጋር የተጣጣመ እንዲሁም ክብሩን የሚያረጋግጥ፣ በራስ መተማመኑንና በኅብረተሰቡ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ የሚያሳድግ የተለየ የጥበቃ እርምጃ ተጠቃሚ የመሆን መብት አለው
በማቆያ ማእከሉ እንዲገቡ ስለሚደረጉ ሰዎች አያያዝ እና ስለ ግዳጅ አሠራሩ ኢሰመኮ ከሚያዝያ ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ክትትል እና ውትወታ በማድረግ የሰጣቸውን ምክረ ሐሳቦች በማስታወስ፣ ይህንን የግዳጅ አሠራር በአፋጣኝ ከማስቆም በተጨማሪ ለችግሩ ዘለቄታዊ እና ሁሉን አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ ይሻል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) issued an alarming new report detailing a steep rise in human rights violations linked to the ongoing conflict plaguing Ethiopia’s Amhara region
Attacks on civilians, extra-judicial killings and arbitrary detentions should stop immediately
ኮሚሽኑ ይህን መግለጫ ይፋ እስከአደረገበት ጊዜ ድረስ ባደረገው ክትትል መሠረት፤ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ ከሕግ/ፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎች እና የዘፈቀደ እስር እጅግ አሳሳቢ ሆነው ከተለዩ ጉዳዮች መካከል ናቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ግጭት “በመንግሥት የጸጥታ አካላት ከሕግ ወይም ፍርድ ውጭ በመፈጸም ላይ ያለ ግድያ እጅግ አሳሳቢ ነው” ሲል ትናንት ዓርብ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል
"በሲቨል ሰዎች ላይ ግድያ በፈጸሙና በዘፈቀደ እስራት ላይ በተሳተፉ አካላት ላይ አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ" - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
ለኹለት ዓመታት የዘለቀው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሰ በርካታ ታዳጊዎችን ከትምህርት ገበታ ዉጪ እንዲሆኑ አድርጓል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ከሕግ ወይም ከፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎችና የዘፈቀደ እስሮች “እጅግ አሳሳቢ” ኾነዋል ሲል ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል