በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ችግሩን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ እና ልዩነቶችን በሕግ መሠረት በምክክርና በመግባባት ለመፍታት እንዲሠሩ ኢሰመኮ ያሳስባል
EHRC urges all parties involved in the conflict to refrain from actions that exacerbate the situation and to resolve differences through consultation and mutual understanding, in accordance with the law
Qaamoleen waldhabdee keessaatti hirmaannaa qaban hundi gochoota rakkoolee hammeessan irraa akka of qusatanii fi garaagarummaa qaban bu’uuruma seeraatiin marii fi wal-hubannoodhaan akka furan KMNI akeekkachiise
ክልሉ የነዋሪዎቹን ሰላምና ደኅንነት እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው
የሴት ልጅ ግርዛት በሴቶች እና በሴት ሕፃናት ላይ የሚያስከትለው ተደራራቢ የመብቶች ጥሰት እና ጉዳት አሳሳቢ በመሆኑ የመንግሥትን እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይሻል
የተሐድሶ ማእከሉ ሊሰጥ የሚገባውን አገልግሎት በማስጀመር በክልሉ የሚገኙ የአካል ጉዳተኞችን ተግዳሮት መቀነስ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን ርብርብ ይጠይቃል
የአፋር ክልል ረቂቅ የቤተሰብ ሕግ ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች አንጻር ተቃኝቶ ሊጸድቅ ይገባል
Event update - Peer to peer learning between regional victims’ associations and collectives (1) Participants held collaborative discussions on establishing a consortium for victims’ associations addressing key issues related to forming and operating the consortium, aiming to enhance collaboration and strengthen their role in the national transitional justice process
በጾታ የተለየ ማደሪያ ክፍል እና ለሴቶች ቅድሚያ የሚሰጥ አሠራር አለመኖር ሴት ተጠርጣሪዎችን እና ታራሚዎችን ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ያጋልጣል