አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች በትምህርት ተቋማት የሚያጋጥማቸውን የከባቢያዊ፣ የአመለካከት፣ የተግባቦት እና ተያያዥ ተቋማዊ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
በስደተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያለውን ግንዛቤ ማሳደግ፤ በመንግሥት እና በተራድኦ ተቋማት ለስደተኞች የሚቀርቡ የሰብአዊ ድጋፍ እና ሌሎች አገልግሎቶች አካታች፣ ተደራሽ እና ሰብአዊ ክብራቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ይረዳል
ኢሰመኮ በሁለት ዓመቱ የጦርነት ወቅት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የሚመለከት ተጨማሪ ምርመራ አያደርግም ያሉት ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ ይህ የሚከናወነው የሽግግር ወቅት ፍትህን በሚመራው አካል እንደሆነም ጠቅሰዋል
The Human Rights Film Festival is said to return for the third round at the same time next year
በእውነተኛ የሕይወት ገጠመኞች ላይ የተሰሩ ፊልሞች አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ለእይታ ቀርበው በችግሮች መነሻ እና በመፍትሔውም ላይ ውይይት ተደርጎባቸዋል
ዘንድሮ ከመጀመሪያው ዙር በተለየ መልኩ በተለያዩ አምስት ከተሞች በተለያዩ ቋንቋዎች የተሰሩ ፊልሞችን በመተርጓም፣ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል
የሠራተኞች መብቶችን አፈጻጸም በበላይነት የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላትም ኢሰመኮ በክትትል ሪፖርቱ ያቀረባቸውን ምክረ-ሃሳቦች ለመተግበር በጋራ መሥራት ይጠበቅባቸዋል
በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል
ይህ የሽግግር ፍትህ ምክረ ሃሳብ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት ከ700 በላይ ግለሰቦች ጋር በሽግግር ፍትህ ዙሪያ የተደረጉ ምክክሮችን ያካትታል
በ5 ከተሞች በሚካሄደው 2ኛው ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል