The Development of a National Action Plan on Business and Human Rights is a Major Step in Aligning Business Practices with Human Rights Standards
Everyone shall have the right to freedom of expression in the form of art
ኢሰመኮ ከዚህ ቀደሞም ቢሆን የመብት ጥሰት የፈጸሙ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ሲያደርግ መቆየቱን የነገሩን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ አሁን ግን ከተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት በማድረግ አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራን ነው ብለዋል
የዓለም አቀፍ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳንን አፈጻጸም ለመከታተል የተቋቋመው የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ በሁለተኛው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሪፖርትን በመገምገም በጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ስብሰባው የማጠቃለያ ምልከታዎች አጽድቋል፡፡ እነዚህን የማጠቃለያ ምልከታዎች የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012...
ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት በ13ኛው የዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ጥምረት ጉባኤ የማራኬሽ መግለጫን በጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም. አጽድቀዋል። ይህን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 6(8) በተሰጠው ስልጣን መሠረት...
The State has the obligation to allocate ever increasing resources to provide to the public health, education and other social services
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ቀደም ባሉት ዓመታት ሕፃናት አድን በተባለው መንግሥታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት በእስያ፣ ምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ ውስጥ ባሉ ከ16 የሚበልጡ ሀገራት በልጆች መብት አማካሪነት አገልግለዋል
ማንኛውም ሰው ከሌሎች ጋር በማኅበር የመደራጀት ነጻነት አለው፡፡ ይህም ጥቅሞቹን ለማስጠበቅ የሠራተኛ ማኅበራትን የማቋቋም እና አባል የመሆን መብትን ይጨምራል
Everyone shall have the right to freedom of association with others, including the right to form and join trade unions for the protection of his interests
On this International Day, EHRC emphasizes the importance of victims' right to truth