ጥር 14 ፣ 2014 ዓ.ም.፣ ጅግጅጋ፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጅግጅጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር የሕግ ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አድንቋል።
ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አቀረበ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግስት የቀረበለትን ውሳኔ ሃሳብ በአፋጣኝ እንደሚያጸድቀው ኮሚሽኑ ተስፋውን እየገለጸ፤ የመንግስት ስራ አስፈጻሚ አካላት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ አሁንም በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ ጥሪውን ያቀርባል
በእነዚህ አጭር የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄዎች እውቀትዎን ይፈትሹ::
On the occasion of the International Day of Education, EHRC calls for intensified efforts to get children back to schools in conflict-affected areas
የምክክር መድረኩ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብቶች ለማስጠበቅና መብቶቻቸው መከበራቸውን ለማረጋገጥ የሚረዱ የሕግ ማዕቀፎች እንዲጸድቁ፣ እንዲተገበሩና ተመጣጣኝ ተቋማዊ መዋቅሮች እና አሰራሮች እንዲዘረጉ፣ እንዲሁም ክፍተቶች እንዲቀረፉ የሚያደርገው ጥረት አካል ነው
ኢሰመኮ ባለፉት አራት ሳምንታት ስላካሄዳቸው ዋና ዋና ዝግጅቶች የበለጠ መረጃ እዚህ ያግኙ
ከእስር ከተለቀቁት መካከል ሴቶች፣ አረጋውያን፣ የጤና ችግር ያለባቸው እና ሌሎች ጉዳያቸው ተጣርቶ በቀላል ዋስትና የተለቀቁ ሰዎች ይገኙበታል
Test your knowledge with our short quiz!
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) Public Statement | December 16, 2021