አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን ለማካተት እና ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል
Employers shall be required to ensure that, so far as is reasonably practicable, the workplaces, machinery, equipment and processes under their control are safe and without risk to health
አሠሪዎች በቁጥጥራቸው ሥር ያሉ የሥራ ቦታዎች፣ ማሽኖች፣ መሣሪያዎች እና የአሠራር ሂደቶች ምክንያታዊና ተግባራዊ ሊሆን በሚችለው መጠን ደኅንነታቸው የተጠበቀ እና ምንም የጤና ሥጋት የማያስከትሉ መሆናቸውን እንዲያረጋግጡ ሊደረጉ ይገባል
የኢሰመኮ የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ፣ አብዛኛው የጥቃት ወንጀሎች ሪፖርት እንደማይደረጉ ጠቁመው፣ ፍትሕ ፍለጋ ሪፖርት ያደረጉ ውስን የጥቃት ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የሕግና የአሠራር ክፍተቶች የተነሳ ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ተጋልጠዋል ብለዋል
የጥቃት ተጎጂ ሴቶች እና ሕፃናት መብቶች አያያዝ ከመደበኛው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ በተለየ የሕግ ማዕቀፍ ሊደገፍ ይገባል
The Development of a National Action Plan on Business and Human Rights is a Major Step in Aligning Business Practices with Human Rights Standards
Everyone shall have the right to freedom of expression in the form of art
ኢሰመኮ ከዚህ ቀደሞም ቢሆን የመብት ጥሰት የፈጸሙ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ሲያደርግ መቆየቱን የነገሩን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ አሁን ግን ከተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት በማድረግ አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራን ነው ብለዋል
የዓለም አቀፍ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳንን አፈጻጸም ለመከታተል የተቋቋመው የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ በሁለተኛው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሪፖርትን በመገምገም በጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ስብሰባው የማጠቃለያ ምልከታዎች አጽድቋል፡፡ እነዚህን የማጠቃለያ ምልከታዎች የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012...
ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት በ13ኛው የዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ጥምረት ጉባኤ የማራኬሽ መግለጫን በጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም. አጽድቀዋል። ይህን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 6(8) በተሰጠው ስልጣን መሠረት...