All sides fighting in the Tigray war committed violations that may amount to war crimes, according to a joint investigation by the United Nations and Ethiopia's state-appointed human rights commission
ሀገራት የሕፃኑን ሕልውና እና እድገት በተቻላቸው መጠን ማረጋገጥ አለባቸው
States must ensure, to the maximum extent possible, the survival and development of the child
በኢንደስትሪ ፓርኮች የሚሠሩ ሴት ሠራተኞች መሰረታዊ የመብት ጥሰቶች መቀጠላቸዉ እንዳሳሰበዉም ኮሚሽኑ አስታዉቋል
EHRC calls on all concerned parties to support all efforts towards the full and effective implementation of the Agreement for Lasting Peace and Cessation of Hostilities, and to support all civilians in affected regions
ከ19 ዓመታት በፊት የተሻሻለው የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ዓውድ ውስጥ የተፈጸሙትንና እስከ “የጦር ወንጀልነት” እንደሚደርሱ የሚገለጹትን የወሲብ ጥቃቶች በሚያካትት መልኩ እንዲሻሻል፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
የኮቪድ ወረርሽኝ፣ ድርቅ፣ ጦርነትና ግጭት በሴቶችና ሕፃናት መሰረታዊ መብቶች ጥበቃ ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በጉዳዩ ላይ ያወጣው አመታዊ የምርመራ ውጤት ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መንግሥት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የሴቶችና ህጻናት መብት እንዲያከብሩ ጠይቋል
Ethiopia was one of the four African countries who attended the United Nations Conference on International Organization in San Francisco
ኢትዮጵያ በሳን ፍራንሲስኮ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የዓለም አቀፍ ድርጅት ጉባኤ ላይ ከተሳተፉት አራት የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ ነበረች