የመንግሥት አስተዳደር ሥልጣን መሠረቱ የሕዝብ ፍቃድ መሆን ይኖርበታል፤ የሕዝቡ ፍቃድ የሚገለጸውም በተወሰኑ ጊዜያት በሚካሄዱ ሐቀኛ ምርጫዎች ነው
በምግብ ሥርዓቱ ውስጥ ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እና ሊጣሱ የሚችሉ መብቶችን መለየት ሰብአዊ መብትን መሠረት ያደረገ የምግብ አቅርቦት እንዲኖር ያስችላል
የአካል ጉዳተኞች አካቶ ስልቱ ኢሰመኮ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ለአካል ጉዳተኞች የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ እና አካታች ለመሆን ይረዳል
“As we celebrate 75th anniversary of the Universal Declaration of Human Rights (UDHR), it is an opportune moment to renew commitment of partnerships with Ethiopia to advance peace and human rights”- EHRC Chief Commissioner Daniel Bekele
የሕፃናት ማሳደጊያ ተቋማት በሕፃናት መሠረታዊ መብቶች የተቃኙ የእንክብካቤ፣ አገልግሎቶችና የጥበቃ ሥርዓቶች ሊኖራቸው ይገባል
Dozens of civilians have been killed this month by drone strikes and house-to-house searches in Ethiopia's Amhara region, where authorities have touted security gains since conflict erupted in July, a state-appointed human rights commission said on Monday
በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የጥቃት ተጎጂ ሴቶችና ሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ትብብር ያስፈልጋል
በኦሮሚያ እና በሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢ ላይ በክልሎቹ የጸጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ የተኩስ ልውውጥ ቢያንስ ስድስት ተፈናቃዮች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገልጿል
ኢሰመኮ አነጋገርኳቸዉ ያላቸዉ የመንግስት ባለስልጣናት የማቆያ ጣቢያዉ ዓላማ «ከየጎዳናዉ የተነሱት ሰዎች በመልሶ ማቋቋም መርሐ-ግብር መሠረት ወደየመጡበት እንዲመለሱ ለማገዝ ነዉ» ማለታቸዉን ኮሚሽኑ ጠቅሷል
የጎዳና ተዳዳሪዎችን በግዳጅ ማቆያ ማዕከላት እንዲገቡ የማድረግ ተግባር በአፋጣኝ እንዲቆምና ለዚሁ ለችግር ዘለቄታዊና ሁሉን አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ እንዲሰጥ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ