ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ ሀገራት፣ የብዙኃን መገናኛ ነፃነት አደጋ ላይ መውደቁን ቀጥሏል፤ ሲሉ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ገለጹ
ሕፃናትን ከጎዳና ላይ ማንሳትና ተገቢውን አገልግሎቶች መስጠት በፈቃደኝነትና አስፈላጊ ሁኔታዎችን ሁሉ በማመቻቸት ሊተገበር እና የኃይል፣ የዘፈቀደና ሕገ-ወጥ አሠራሮች ሊወገዱ ይገባል
የሚዲያ ባለሙያዎችን ማዋከቡ እጅግ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ገለጹ
ሁሉም የሚመለከታቸው ወገኖች ችግሩን በውይይት እንዲፈቱ፣ ግጭቱን ከሚያባብሱ ድርጊቶችና ንግግሮች እንዲቆጠቡ እና ስለደረሰው ጉዳት አስፈላጊውን ምርመራ በማድረግ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ ያስፈልጋል
Freedom of the press and other mass media and freedom of artistic creativity is guaranteed
የፕሬስ ነጻነት በተለይም የቅድመ ምርመራ በማናቸውም መልኩ የተከለከለ መሆኑን እና የሕዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት መብቶችን ያጠቃልላል
This first visit to an NHRI in Africa since his appointment also marks the unique significance of the EHRC/OHCHR joint investigation report and partnership with EHRC
The Commission’s resources mobilization efforts and partnerships come in support of its mandate
ደኅንነቱ እና ጤንነቱ የተጠበቀ የሥራ ሁኔታ መብት ሲባል ምን ማለት ነው? ደኅንነቱ እና ጤንነቱ የተጠበቀ የሥራ ሁኔታ መብት ጋር የተገናኙ ግዴታዎች ምንድን ናቸው?
ሠራተኞች በአግባቡ የተወሰነ የሥራ ሰዓት፣ ዕረፍት፣ የመዝናኛ ጊዜ፣ በየጊዜው ከክፍያ ጋር የሚሰጡ የዕረፍት ቀናት፣ ደመወዝ የሚከፈልባቸው የሕዝብ በዓላት እንዲሁም ጤናማ እና አደጋ የማያደርስ የሥራ አካባቢ የማግኘት መብት አላቸው