በአረጋውያን ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን እና ምልክቶቻቸውን አስመልክቶ የባለድርሻዎችን ግንዛቤ ማሳደግ ጥቃቶቹ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ከማስከተላቸው በፊት ለመከላከል ያስችላል
ከምርጫው ጋር የተገናኙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጥቆማዎችና አቤቱታዎች ለሰብአዊ መብቶች ክትትል ባለሙያዎች፣ በአቀራቢያ በሚገኙ የኢሰመኮ የከተማ ጽሕፈት ቤቶች በአካል በመገኘት ወይም በነጻ የስልክ መስመር 7307 ላይ በመደወል ማቅረብ ይቻላል
On World Refugee Day, EHRC calls for more efforts to resolve safety and security and other challenges refugees continue to face
የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ይህንኑ ዛሬ የሚከበረውን የስደተኞችን ቀን በማስመልከት ለመንግሥት ጥሪ ማስተላለፋቸውን ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል
አባል ሀገራት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ሁሉም ዐይነት ጥቃቶችን የሚከለክሉ ሕጎችን ለማውጣት እና ለማስፈጸም ተገቢ እና ውጤታማ እርምጃዎችን መውሰድ አለባቸው
States Parties shall take appropriate and effective measures to enact and enforce laws to prohibit all forms of violence against women
የጸጥታ ችግር ባለባቸው የኦሮሚያ፣ አማራ እና ቤኒሸንጉል ጉሙዝ የተለየዩ አካቢቢዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝ የከፋ ደረጃ ላይ መድረሱን ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ
በአፋር እና በሶማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች የትጥቅ ግጭቶች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት እና መፈናቀል በድጋሚ ማገርሸቱን የሚያመላክቱ ዘገባዎች እጅግ አሳሳቢ ናቸው
ከባለፈው ሳምንት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው ወደ ትጥቅ ውጊያ ያመራ ውጥረት መከሰቱን በተመለከተ መረጃዎች እንደደረሱት ኢሰመኮ ገልጿል
በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ከአንድ ወር በፊት ተደርጎ የነበረ ቢሆንም አሁንም በታጠቁ ሐይሎች ግጭት ምክንያት ሰላማዊ ዜጎች ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ ኮሚሽኑ ለአሐዱ በላከው መግለጫ አስታውቋል