EHRC reiterates its call for the implementation of legal, political, administrative and social measures to prevent and respond to internal trafficking in women and children
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ እና ወቅቱን የጠበቀ የምግብ ድጋፍ እየቀረበላቸው ባለመሆኑ ለረሀብ አደጋ እየተጋለጡ ናቸው
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፀጥታ ጥበቃና ከገጽታ ግንባታ ጋር በተያያዘ ምክንያት የንግድ ቦታቸው የፈረሰባቸው አካል ጉዳተኞች፣ ለልመና ወደ አደባባይ መውጣታቸውን፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has urged the government to address the urgent needs of people with disabilities who have lost their business establishments due to there recent wave of demolitions in the city. This appeal follows the 2023 dismantling of small trading businesses by the city administration, which has left many disabled business owners without their means of livelihood
ለአካል ጉዳተኞች የሚሰጡ ምትክ ቦታዎች ከባቢያዊ ተደራሽነትን በበቂ ሁኔታ ያሟሉ መሆን አለባቸው
አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል
Efforts to address other issues of concern related to safety and security of refugees and provision of humanitarian aid should continue
የሰንዳይ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ማዕቀፍ (እ.ኤ.አ. 2015-2030) በ187 አባል ሀገራት በ3ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ጉበኤ እ.ኤ.አ. መጋቢት 18 ቀን በ2015 ጸድቋል። ይህ ማዕቀፍ መንግሥታት በቀዳሚነት የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ኃላፊነቱ በዋነኛነት መንግሥት ላይ የሚወድቅ ቢሆንም ሁሉም ማኅበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትም የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሥራዎች ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው ያስረዳል