Media Proclamation 1238/2021, Article 86(1)  Any person charged with committing an offense through the media by the public prosecutor shall be...
የዓለም አቀፍ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳንን አፈጻጸም ለመከታተል የተቋቋመው የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ በሁለተኛው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሪፖርትን በመገምገም በጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ስብሰባው የማጠቃለያ ምልከታዎች አጽድቋል፡፡ እነዚህን የማጠቃለያ ምልከታዎች የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012...
ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት በ13ኛው የዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ጥምረት ጉባኤ የማራኬሽ መግለጫን በጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም. አጽድቀዋል። ይህን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 6(8) በተሰጠው ስልጣን መሠረት...
ማንኛውም ሰው ከሌሎች ጋር በማኅበር የመደራጀት ነጻነት አለው፡፡ ይህም ጥቅሞቹን ለማስጠበቅ የሠራተኛ ማኅበራትን የማቋቋም እና አባል የመሆን መብትን ይጨምራል
Everyone shall have the right to freedom of association with others, including the right to form and join trade unions for the protection of his interests
The event marked EHRC’s first attendance as a permanent member of the NANHRI Steering Committee
EHRC has engaged key stakeholders to resolve the issue through dialogue and prioritizing human rights
ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እና ከታገዱት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶችን በማድረግ ለጉዳዩ መፍትሔ ለማስገኘት ሢሠራ ቆይቷል
ኢሰመኮ በሰብአዊ መብቶች ላይ ከሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በትብብርና በቅንጅት መሥራቱን አጠናክሮ ይቀጥላል
የታራሚዎችን የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ለማረጋገጥ በባለድርሻዎች የሚደረገው ድጋፍ በትብብር መርሕ ሊቀጥል ይገባል