During its briefing EHRC highlighted positive developments, challenges, major violations and recommendations related to the implementation of civil and political rights in Ethiopia
(Download the English version below) ⬇️ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ በሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት በተለይ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ በዝርዝር በማተኮር ባለፈው የበጀት ዓመት ኮሚሽኑ ባከናወናቸው ልዩ ልዩ ተግባራት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ...
በካምፓላ ስምምነት ውስጥ የተካተቱ እና እንደ የሰነድና ምዝገባ፣ የጸጥታና ደኅንነት፣ የመንቀሳቀስ ነጻነት እና ፍትሕ የማግኘት መብት የመሳሰሉ መብቶችን እና በመንግሥት ላይ የተጣሉ ግዴታዎች ዙሪያ የተስተዋሉ ክፍተቶችን በማረም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ማሻሻል ይገባል
National Action Plans (NAPs) on Business and Human Rights should be designed to articulate a state's priorities and actions to implement the United Nations Guiding Principles on Business and Human Rights
Everyone is entitled in full equality to a fair and public hearing by an independent and impartial tribunal
ማንም ሰው በመብቶቹና ግዴታዎቹ፤ እንዲሁም በተከሰሰበት ማንኛውም ወንጀል ውሳኔ ለማግኘት ሙሉ የእኩልነት መብቱ ተጠብቆ ነጻ በሆነና አድልዎ በሌለበት ፍርድ ቤት ሚዛናዊና ይፋ የሆነ ፍርድ የማግኘት መብት አለው
The state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said the latest bloodshed started on Aug. 29, when fighters from the outlawed Oromo Liberation Army (OLA) attempted to capture the town of Obora, killing three Amharas in the process
መንግሥት የታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች በማክበር፣ በማስከበር እና በማሟላት ረገድ ቀዳሚ ኃላፊነት አለበት
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 39/46 አባል ሀገራት እንዲፈርሙበት እና እንዲያጸድቁት ክፍት የተደረገ በሥራ ላይ የዋለበት ጊዜ ሰኔ 26 ቀን 1987 እ.ኤ.አ.
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር በተፈጥሯዊ የሰው ልጅ ክብርና እኩልነት መርሆዎች መመስረቱን፤ እንዲሁም ሁሉም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሀገራት ድርጅቱ የተመሰረተበት ዓላማ፤ ማለትም ምንም ዓይነት የዘር፣ የቀለም፣ የጾታ፣ የቋንቋ ወይም የሃይማኖት ልዩነት ሳይደረግ የማንኛውም ሰው ሰብአዊ መብቶችና መሰረታዊ ነጻነቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስከበርና ለማጋገጥ ከድርጅቱ ጋር በመተባበር በግልና በጋራ እርምጃ ለመውሰድ የገቡትን ቃል ኪዳን ግምት ውስጥ...