በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ኡሙሩ ወረዳ፣ ታጣቂዎች ለሁለት ቀናት በፈጸሟቸው ጥቃቶች ከ60 በላይ ሰዎች ተገድለው ከ70 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ ዛሬ አመሻሹን ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ ጀምሮ እስከ ሃሙስ ቀጥሎ ነበር ባለው ንጹሃን ዜጎች ላይ ባነጣጠረው የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማው የታጣቂዎች ጥቃት፤ ቢያንስ ከ60 በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ሲገደሉ ከ70 በላይ ከከባድ እስከ ቀላል የመቁሰል አደጋን አስተናግደዋል፡፡ እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ ከ20 ሺህ በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ደግሞ ወደ ወረዳው ከተማ ኦቦራ ተፈናቅለዋል
The state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said the latest bloodshed started on Aug. 29, when fighters from the outlawed Oromo Liberation Army (OLA) attempted to capture the town of Obora, killing three Amharas in the process
በሲቪል ሰዎች ላይ ለደረሰው ግድያ፣ ጉዳት እና መፈናቀል ተጠያቂነት ሊረጋገጥ አንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
በሲቪል ሰዎች ላይ ለደረሰው ግድያ፣ ጉዳት እና መፈናቀል ተጠያቂነት ሊረጋገጥ፣ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ስምሪትን የተመለከቱ እርምጃዎች የሰዎች ደኅንነት ላይ ስጋት በማያሳድር መልኩ ሊሆን ይገባል
NANHRI acknowledges the steps of strengthening internal systems as per our capacity assessment recommendations
በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የማረሚያ ቤቶች አመራሮች ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ሊሠሩ ይገባል
Persons taking no direct part in hostilities as well as those placed hors de combat (those not taking part in hostilities anymore), shall be treated humanely, without any adverse distinction
ይህ አንቀጽ ሁሉንም የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች በውጊያ ውስጥ ቀጥተኛ ተሳትፎ የሌላቸውን ሰዎች እንዲሁም በጠላት ኃይል ቁጥጥር ሥር የሆኑ (በውጊያ ውስጥ መሳተፋቸው የቀረ) ሰዎችን ቢያንስ ያለ ምንም አሉታዊ ልዩነት በሰብአዊነት መያዝን እንዲያከብሩ ያስገድዳል
ኢሰመኮ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁሉም ወገኖች ግጭቱን እንዲያቆሙና ውይይታቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ