ኢሰመኮ ከዚህ ቀደም ባቀረበው ምክረ ሃሳብ መሰረት የተሟላ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ በድጋሚ ያሳስባል
የፀጥታ ኃይሎች ሕይወት ሊያጠፋ ከሚችል ተመጣጣኝ ያልሆነ የኃይል እርምጃ መቆጠብ እና በፀጥታ ኃይሎች የተወሰዱ ሕገ ወጥ ተግባራት ላይ በአስቸኳይ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም በጋምቤላ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ የፀጥታ ኃይሎች ከሕግ ውጪ ግድያን ጨምሮ የመብት ጥሰቶችን ስለመፈጸማቸው መረጃዎች እየደረሱት መሆኑን ገለጸ
Thousands of ethnic Tigrayans have been held without trial in makeshift prisons as Ethiopia’s government battles a 19-month-old insurgency. At least 17 people have died, Reuters reporting shows. Around 9,000 remain in detention
የምልክት ቋንቋን የሥራ ቋንቋ ማድረግ መስማት ለተሳናቸው ዜጎች ሰብአዊ መብቶች መከበር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል
ከኢትዮጵያ የብሔር ብዝኃነት አንጻር ተጨማሪ ቋንቋዎችን በሥራ ቋንቋነት ለማካተት የሚያስችል የቋንቋ ፖሊሲ በቀረጻ ሂደት ላይ መሆኑ ቢታወቅም፤ መስማት ለተሳናቸው ሰዎች የግድ አስፈላጊ የሆነውን የምልክት ቋንቋን የሥራ ቋንቋ ለማድረግ በቂ ትኩረት አላገኘም
የሰብአዊ መብቶች ትምህርት እራሱ ሰብአዊ መብት እንደመሆኑ ሰብአዊ መብቶችን መሰረት ያደረገ ትምህርት በሥርዓተ-ትምህርት ውስጥ እንዲካተት የማድረግ ጥረት የአትዮጵያ መንግሥት በዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊና ሀገር አቀፍ ደረጃ ከገባው ግዴታ ጋር የሚያያዝ ነው
የፕሬስና የሌሎች መገናኛ ብዙኃን፣ እንዲሁም የሥነ ጥበብ ፈጠራ ነፃነት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ መንግሥት አንቀጽ 29 ላይ ጥበቃ አግኝቷል
Freedom of the press and other mass media, and freedom of artistic creativity is guaranteed under article 29 of the FDRE Constitution
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መረጃ መሠረት እስከ ግንቦት 21 ቀን 2014 ድረስ 19 ጋዜጠኞች እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል